UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

☞☞ሀሰን  አል  በስሪ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይላሉ፦☜

ከሙእሚን ስነምግባር በላጩ  ለሰዎች ይቅር ማለት  ነው።

በርግጥ አላህ (سبحانه وتعالى) የሙእሚንን ባህሪ  እንዲ በማለት አውስቶታል፦

وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ

(ጀነት) ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት (ተደግሳለች)፡፡

          [الزهد لأحمد (1680)]

ይቅር ባዮች ምንዳቸው አላህ ዘንድ ነው።  ይሄን ያክል ነው ተብሎ  በገደብ አልተገለፀም፦

فَمَنْ عَفَا وَأَصْلَحَ فَأَجْرُهُۥ عَلَى ٱللَّهِ ۚ

ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው፡፡ (ሹራ 40)

✅አላህ ከይቅር ባዮች ያድርገን አሚን🤲

https://t.me/alfellahgroup

Telegram: Contact @alfellahgroup

Telegram: Contact @alfellahgroup

# በግሩፑ የሚሰጡ ትምህርቶች 1, ተውሂድን ለማስፋፋት *ከቁርኣን፣ *ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ] *ከታማኝ ዑለማዎችና *ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል:: ተውሂድ ሺርክን ሲያጠፋ ኢስቲግፋር ደግሞ ወንጀሎችን ያብሳል። (فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنْبِكَ ማንኛውም አስተያዬት @Abuyehya05
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

☞☞ሀሰን  አል  በስሪ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይላሉ፦☜

ከሙእሚን ስነምግባር በላጩ  ለሰዎች ይቅር ማለት  ነው።

በርግጥ አላህ (سبحانه وتعالى) የሙእሚንን ባህሪ  እንዲ በማለት አውስቶታል፦

وَٱلْعَافِينَ عَنِ ٱلنَّاسِ ۗ

(ጀነት) ከሰዎችም ይቅርታ አድራጊዎች ለኾኑት (ተደግሳለች)፡፡

          [الزهد لأحمد (1680)]

ይቅር ባዮች ምንዳቸው አላህ ዘንድ ነው።  ይሄን ያክል ነው ተብሎ  በገደብ አልተገለፀም፦

فَمَنْ عَفَا وَأَصْلَحَ فَأَجْرُهُۥ عَلَى ٱللَّهِ ۚ

ይቅርም ያለና ያሳመረ ሰው ምንዳው በአላህ ላይ ነው፡፡ (ሹራ 40)

✅አላህ ከይቅር ባዮች ያድርገን አሚን🤲

https://t.me/alfellahgroup

Telegram: Contact @alfellahgroup

Telegram: Contact @alfellahgroup

# በግሩፑ የሚሰጡ ትምህርቶች 1, ተውሂድን ለማስፋፋት *ከቁርኣን፣ *ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ] *ከታማኝ ዑለማዎችና *ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል:: ተውሂድ ሺርክን ሲያጠፋ ኢስቲግፋር ደግሞ ወንጀሎችን ያብሳል። (فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنْبِكَ ማንኛውም አስተያዬት @Abuyehya05
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Mohammed Seid Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group