UMMA TOKEN INVESTOR

Aisha Seid shared a
Translation is not possible.

🇾🇪⚔️🇵🇸 የመን ለቃላቸው የታመኑ ምርጦች ምድር 🔥🔥

ለተከታታይ 23ኛ ሳምንት የየመን "በረመዳን ለጋዛ የአሸናፊነት ማዕበል" በሚል መሪ ቃሌ ፍልስጤምን ለመደገፍ ከ 2 ሚሊዮን የሚበልጥ ሰው ከመላ ሀገሪቱ ተሰባስቧል።

የየመን ጦር ኃይሎች ቃል አቀባይ የህያ ሳሬ ንግግር አድርገው በቀይ ባህር እና በህንድ ውቅያኖስ ላይ 5 የአሜሪካ እና "እስራኤል" መርከቦች ላይ ኢላማ መደረጉን አስታውቀዋል።

“በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተዋጊዎች ወደ ፍልስጤም እንዲሄዱ ህዝባችን ዝግጁ ነው” የሚል መፈክር በርታቶች ይዘው ታይተዋል።

የሰልፉ አስተባባሪዎች መግለጫ አውጥተው የመከላከያ ሰራዊቱ የዘመቻ አድማሱን ወደ ህንድ ውቅያኖስ ለማስፋፋት በወሰነው ውሳኔ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

የፍልስጤም ተቃውሞ በተከታታይ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።

የአረብ እና የእስልምና እምነት ተከታዮች የተከበረ አቋም እንዲወስዱ እና ለፍልስጤም የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያሳድጉ ጥሪ አቅርበዋል ፣ ጥቃቱ እስኪቆም እና በጋዛ ሰርጥ ላይ ያለው ከበባ እስኪነሳ ድረስ ተጨማሪ ስራዎች እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aisha Seid shared a
Translation is not possible.

🇵🇸 የጦር አመራር እና የህዝብ ግንኙነት ዲፕሎማሲ ከዚያም በውስን አቅም ኃያሉንን ሁሉ ድል የመንሳት ጥበብ የታደለ ድንቅ ፍልስጤማዊ የወታደርነት ውሃ ልክ, አቡ ዑበይዳ!

የሙሐመድ ትውልድ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aisha Seid shared a
Translation is not possible.

🇾🇪⚔️🇵🇸 ፅኑ ቃል በዚያች ውብ ምድር ለ22ኛ ተከታታይ ሳምንት!

"ጋዛን በመደገፍ... ጥቃታችን እየጨመረ ነው በሚል መሪ ቃል።"

ለ22ኛው ሳምንት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የየመን ዜጎች ፍልስጤምን ለመደገፍ በመላ አገሪቱ የሰው ማዕበል አሳይተዋል።

የሰልፉ አስተባባሪዎች ህዝቡ የአሜሪካን እና የእስራኤልን ምርቶች ቦይኮት እንዲያደርግ በሕዝብ እና በመንግስት ደረጃ ሰልፉን እና ቅስቀሳቸውን መቀጠላቸውን በድጋሚ አረጋግጠዋል።

“የአሜሪካ እና ጽዮናዊያኑ የፍልስጤም ልጆችን ለመግደል ግልጽ የሆነ ወጥመድ አድርገው” በመጠቀም የኢበሰብአዊ እርዳታ ሰበብ የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዳይፈፅሙ አስጠንቅቀዋል።

ከጽዮናዊው አካል በተቃርኖ የቆሙትን የበርካታ የዓለም መሪዎች አቋም፣ እንዲሁም የየመንን ጦር ሃይሎች እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ አድንቀዋል።

አንድ ፅሁፍ "ጋዛ የሰብአዊነት እና እምነት መለኪያ ናት" ይላል።

ሌላው ፅሁፍ ደግሞ "እስከ ድል ድረስ ለፍልስጤም ህዝብ ድጋፋችንን እንቀጥላለን" ይላል።

"ለእስራኤል" አሜሪካ እና እንግሊዝ" ተብሎ የሚታይ ፅሁፍ ደግሞ "ቀጥሎ የሚመጣው በየትኛውም ቃላት ትርጉም እጂግ የላቀ ነው"! ይላል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aisha Seid shared a
Translation is not possible.

🔻 የመን በፅናት ቀጥላለች

ለ21ኛ ተከታታይ ሳምንት የየመን ህዝብ በየክፍለ ሀገሩ ለፍልስጤም ድጋፍ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ራደመቁት ሰልፍ በማካሄድ በዚህ ሳምንትም “እናንተ ብቻችሁን አይደላችሁም...ከጋዛ ጋር የምንፀና ነኝ” በሚል መሪ ቃል ተካሂዷል።

የሰልፉ አስተባባሪዎች አሁንም 237,000 አዳዲስ የየመን ወታደሮችን በማሰልጠን ማስመረቃቸውን ገልፀም ለፍልስጤም የሚደረጉ የድጋፍ ሰልፎች እንዲሁም ወታደራዊ ዝግጅት እና ስልጠና መቀጠሉን ገልፀው ለጋዛ ጎረቤት የሆኑ አረብ ሀገራት ማለፊያ መንገድ እንዲሰጧቸው ጠይቀዋል።

የየመንን ጦር ሃይል ዘመቻዎችን በማድነቅ በጋዛ ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት እስኪቆም እና ከበባው እስኪነሳ ድረስ ጥቃቱን እንደሚቀጥል መግረፁንም አወድሰዋል የአረብ መንግስታት ከጽዮናዊው አካል ጋር የሚያደርጉትን አሳፋሪ ግንኙነት እና አጋርነትንም አውግዘዋል።

በመጨረሻም የአሜሪካ እና የጽዮናውያን ምርቶችን ያለመጠቀም አድማው እንዲቀጥል ጠይቀዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Aisha Seid shared a
Translation is not possible.

🔻 20ኛ ተከታታይ ጁሙዓ በዚያች ድንቅ ምድር!

"መንገዳችን ከጋዛ ጋር እስከ ድል ድረስ ነው"

ለ 20ኛ ሳምንት በተከታታይ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የየመን ዜጎች በሳቢን አደባባይ በሰነዓ እና በመላው የመን ጋዛን በመደገፍ በሰው ጎርፍ ማዕበል ማሳየታቸውን ቀጥለዋል።

የሰልፉ አስተባባሪዎች አሁንም ሰልፉን እንደሚቀጥሉ እና የየመን አቋም ፍልስጤምን በመደገፍ እንዲሁም የአሜሪካ እና የጽዮናውያን ምርቶች በሀገሪቱ ተጠቃሚ እንዳይኖራቸው ጠይቀዋል።

በአሜሪካ፣ በእንግሊዝ እና በጽዮናውያን መርከቦች እና ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ያነጣጠረውን ዘመቻ እንዲሁም "አሜሪካንና እንግሊዝን በጠላትነት የፈረጀውን እንዲሁም አዲሱን የየመን ህግ" አወድሰዋል። የየመን ተዋጊዎች ወደ ፍልስጤም እንዲደርሱ እና ለጋዛ ወታደራዊ ድጋፍ በማድረግ ጦርነቱን እንዲቀላቀሉ የአረብ ሀገራት የድንበር መተላለፊያ መንገዶችን እንዲከፈቱ ጠይቀዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group