UMMA TOKEN INVESTOR

NizaNiz wuhib shared a

⚫ አቅሷ ማለት

ቡኻሪ በዘገበው ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦

«ነብዩ ሱለይማን መስጂደል አቅሷ ገንብቶ ካጠናቀቀ በኋላ ለአላህ ሶስት ነገር እንዲሰጠው ለመነው። "ፍርዱ የአላህን ፍርድ እንዲገጥም፣ ለማንም ሰው የማይሰጥ የሆነ ንግስና እንዲሰጠው እና ማንኛውም ሰው ሰላትን ለመስገድ ብቻ ፈልጎ ወደዚህ መስጂድ የመጣ እንደሆነ ከመስጂዱ ሲወጣ እናቱ እንደ ወለደችው ቀን ከወንጀሉ የነፃ ሆኖ እንዲወጣ" ነብዩﷺ ሁለቱ እንኳ በእርግጥም ተሰጥቶታል፤ ሶስተኛውም እንደ ተሰጠው እከጅላለሁ» ብለዋል።

አብሽሩ ኢንሻ አላህ ድሉ ቅርብ ነው!!

#BestPhotographyChallenge❤❤

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
NizaNiz wuhib Сhanged his profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group