UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

መለስ ዜናዊን (ላ ረሒመሁላህ) ጠየቁት፦

«አሚሶም ይህን ያህል ዘመቻዎችን በአልሸባብ ላይ እያካሄደ እንዴት አልሸባብን ማጥፋት አልተቻለም? »

መልሱ የሚገርም ነበር ፦

« ሞቼም ድል አደርጋለሁ የሚልን ሰራዊት መጋፈጥ ፈተና ነው» ነበር ያላቸው።

ሰደቀ ወሁወ ከዙብ። መለስ እዚህ ጋር ሐቅን ተናግሯል። አንድን ሰው ትልቁ የምተስፈራራበት ነገር ሞት ነው። «አንተ ስትገድለኝ ጀነት እገባለሁ» የሚልን ሰው ግን በምን ታስፈራራዋለህ? በምንም!

አንድ ዶክመንተሪ ላይ አንድ ሙጃሂድ እንዲህ ይላል፦ «እናንተ የየሁዳና የነሷራ ስብስቦች ሆይ! እኛን ልትገድሉ ትፈልጋላችሁ? የመጣነውኮ ለዚሁ ነው! »

አሁን ይህን ሰው በምን ታስፈራራዋለህ? ይህን ሰው ለዚህ የዳረገው በአላህ ወዕድ (ቃልኪዳን) የቂን ማለቱ ነው።

ወደ ዋናው ነጥቤ ስመጣ ፦

ስለ ጂሃድ ሲወራ በቻይናና በታይዋን ምሳሌ የሚሰጡ ሰዎች ያልገባቸው ድንጋጌ ይህ ነው። አምሳያቸው ስለ ኡድሒያ እየተወራ ስለ ሬስቶራንት እንደሚተነትኑ ሰዎች ናቸው። ኡድሒያ አሕካም ያለው ዒባዳ የሚታሰብበት ሸሪዐዊ ድንጋጌ ነው። የሬስቶራንት ምግብ ግን ዒባዳ አይነየትበትም።

የቻይናና ታይዋን ፖለቲካ ውስጥ አኺራዊ ስሌት የለም ወዳጄ ።ትርፍና ኪሳራ የሚሰላው በዲንያዊ ቁስ ብቻና ብቻ ነው። ጂሃድ ግን ስሌቱ አኺራዊ ነው። አላህ ድል ማድረግንም መሰዋትንም መልካም እድል ብሎታል።

«በእኛ ላይ ከሁለቱ መልካሞች አንደኛዋን እንጂ ሌላን ትጠባበቃላችሁን እኛም አላህ ከእርሱ በኾነው ቅጣት ወይም በእጆቻችን የሚያጠፋችሁ መኾኑን በናንተ ላይ እንጠባበቃለን፡፡ ተጠባበቁም እኛ ከእናንተ ጋር ተጠባባቂዎች ነንና» በላቸው። »

(አት ተውባህ 52)

ሁለቱ መልካሞች ማለት ወይ ድል ማድረግ ወይም ሸሂድነት ነው። ስለዚህ ጂሃድ በአላህ መንገድ ላይ እስከሆነና ኢኽላስ እስካለበት ድረስ ምንም ኪሳራ የሌለበት ንግድ ነው።

የሃይል ሚዛንን መነሻቸው አድርገው የአሜሪካ የቻይናና የታይዋንን ፖለቲካ እንደ ሸሪዐ የሚተነትኑ ሰዎች ያልገባቸው ድል በመሳሪያና በሃይል ብቁ በመሆን የሚገኝ አለመሆኑ ነው። ድል በአላህ እጅ ያለ ጉዳይ ነው።

«ድልም መንሳት ከአላህ ዘንድ እንጂ ከሌላ አይደለም፡፡አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡»

(አል አንፋል 10)

ሰሃቦች በድር ላይ ከሙሽሪኩ አንፃር ምንም የሚባሉ ሆነው ሳሉ አላህ ድልን አጎናፀፋቸው። በሑነይን ዘመቻ ደግሞ በመሳሪያና ብዛታቸውን ሲተማመኑ ድልን ከለከላቸው።

«ቻይና አንኳን አቅም እያላት አፍንጫዋ ስር ያለችውን ታይዋንን አልደፈረችም» በሚል ተጨባጭን ያላገናዘበ ስሌት ሙስሊሙን አርፈህ ተቀመጥ የሚል መልእክት ያስተላልፉለታል።

ቻይና በዚህ ሁኔታ ውስጥ ከመሆኗ ጋር አሜሪካ ድንበሯን አልፋ ጥቃት ብትፈፅም ዝም ትላለች ወይ? ብለህ ጠይቃቸው፤ እነሱም ያውቁታል ዝም አትልም! ስለዚህ የጋዛ ፣ የዒራቅ የሶሪያና የሶማሊያ ሙስሊሞችም እያደረጉት ያለው ይህንን ነው! ተዘመተባቸው ተከላከሉ። ለመከላከል ጂሃድ ደግሞ ሸርጥ የለውም!

የጂሃድን እሳቤ በመገንዘብ ካ$ፊ*ሩ መለስ ከበለጠው ሰው ምን ኸይር ይጠበቃል?

አላህ በሁሉም ቦታ ለሙስሊሙ ክብር የሚዋደቅን ሁሉ ይርዳ!

የቴሌግራም ቻናል ፦ t.me/ismaiilnuru

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ለፈሊስጢማዊያን አላህ ነስሩን ያቅርብላቸው‼

============================

አላህ እንዲህ ብሏል፦

“...ስለ ስህተትህም ለምእመናንም ምሕረትን ለምን፡፡...”

📖 (ሙሐመድ፡ 19)

ኢብራሂም (ዐ.ሰ) እንዲህ ሲሉ መማጸናቸው ተገልጿል፦

«ጌታችን ሆይ! ለእኔም ለወላጆቼም ለምእመናንም ሁሉ ምርመራ በሚደረግበት ቀን ማር፡፡»

📖 (ኢብራሂም፡ 41)

አቡ ደርዳእ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ይሉ ነበር፦

“አንድ ሙስሊም ከአጠገቡ ለሌለ ወንድሙ የሚያደርገው ዱዓ ተቀባይነት አለው። ከራሱ ላይ ለዚሁ ተግባር የተሰየመ መላኢካ አለ። ሰውየው ለወንድሙ በበጎ ነገር ዱዓ ባደረገለት ቁጥር መላኢካው፦ አሚን፤ ለርሱ የጠየቅለት ነገር ላንተም ይስጥህ፤ ይላል።”

📚 ሙስሊም ዝግበውታል

📚ሪያዱ አስ-ሷሊሒን [1495]

📨📨📨 ከሐዲሡ የምንማረው ቁምነገር 📨📨📨

(☞) ሙስሊም ለራሱም ለወንድሙም ዱዓ ማድረግ ይወደዳል። ይህንን በማድረጉ ዱዓው ተቀባይነት ያገኛል። ለወንድሙ የጠየቀውንም በጎ ነገር እርሱ ራሱ ይጎናጸፋል።

🔀 ሼር ማድረግ አይርሱ

ኢስቢሩ ያ ፈሊስጢኒዪን‼

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

እንግሊዝ ለንደን የተካሄደው ሰልፍ መቶ ሺ ህዝብ ገደማ የተሳተፈበት ነበር ። በመላው ዓለም የተካሄዱ ሰልፎች ግልጽ የሆነ መልእክት አስተላልፈዋል ።

እነሱ BBC ፣ CNN ቢኖራቸውም እኛ ደግሞ አይፎን አንድሮይድ አለን ነበር ያሉት በቀደም ሰልፍ ላይ አንድ የጋዛ ሰው መልእክት ሲያስተላልፉ ።

እናም ወጣቶች ሆይ ! በርቱ በየደቂቃው ፖስቱ እውነታውን ይፋ አድርጉ ! ነበር ያሉት ለሰልፈኞች መልእክት ሲያስተላልፉ

በመላው ዓለም የተካሄደውን ንቅናቄ ስትመለከቱ በርግጥም የሀሰት ዘመን እያበቃ መሆኑ ግልጽ ማሳያ ነው !

Abdurahim Ahmed

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Redwan HAMID Сhanged his profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የወራሪዋ ጦር በታንክና በእግረኛ ወታደር ጋዛን ከቦ ከቆመ እነሆ ቀናቶች ተቆጠረ። "ልገባ ነው እግረኛ ጦሬ ዘመቻ ሊጀምር ነው" በማለት ማስፈራራት ከያዘ ጊዜያት አለፈ።

አሁን ከመሸ የእስራኤል ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እንደዘገበው እግረኛ ጦሩ ወደ ጋዛ ለመግባት ተዘጋጅቷል ኔታንያሁ ግን ለፖለቲካዊ ጥቅም ሲባል ይህ ዘመቻ እንዲዘገይ ፈልጓል ማለቱ ተደምጧል።

ለመሆኑ ከአየር ድብደባ በዘለለ እግረኛ ወታደሮቻቸው ተሰማርተው ፊት ለፊት መዋጋት ለምን ከበዳቸው?!

አዎ ያስፈራል ጥቂት ለአላህ ያደሩ ሙጃሂዶች ለህይወታቸው ቅንጣት የማይሳሱ ወደፊት እንጂ ወደ ኋላ የማያውቁ ጦረኞች መሳርያቸውን ሸክፈው በዚክር ታጥረው ይጠብቋቸዋል። ዘመቻውንም "የጀሀነም ሸለቆ" ሲሉ ሰይመውታል። ከወራሪዋ እግረኛ ጦር ጋር ለመዋጋት ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል። ኑ ወደ ጀሐነሙ አርሂቡ በማለት ተንቀሳቃሽ ምስል ለቀዋል። ለመላው የፍልስጤም ህዝብ "መሳሪያችሁን ሸክፋችሁ ለድል አሊያም ለመስዋዕትነት ነፍሳችሁን ሳትሰስቱ ለመስጠት ራሳችሁን አዘጋጁ" በማለትም ጥሪ አቅርበዋል።

ወራሪዋ በራሷ አንደበት የነፍስ ዋጋ የምንከፍልበት በርካታ ወታደሮቻችን የሚያሳጣ ዘመቻ ቢሆንም እናደርገዋለን እንዘምታለን በማለት በጦር መሪዋ በኩል ተናግራለች።

"ወደ ጋዛ እግረኛ ጦራችንን ማስገባት እጅግ አስቸጋሪ ነው። ሀ#ማ#ስ ለጥቃታችን ዝግጁ ሆኖ ይጠብቀናል" ማለታቸውም ተደምጧል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group