UMMA TOKEN INVESTOR

Nuur Mitik shared a
Translation is not possible.

ትላንት ለይስሙላም ቢሆን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጋዛ የሰብአዊ እርዳታ እንድገባ የተኩስ አቁም ስምምነት እንድደረግ የአረብ ሃገራት ድርጅት ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በ14 ተቃውሞእና በ45 ድምፀ ተአቅቦ በ120 ድጋፍ ማፅደቁ ይታወቃል…ከወሬ የዘለለ ምንም ማድረግ ባይችልም!

በዚህ ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ ላይ ድምፀ ተአቅቦ ካደረጉ ሃገራት መካከል #ኢትዮጵያ አንዷ ስትሆን በጣም አግራሞት የጫረው ግን የ #ዒራቅ እና #ቱኒዚያ ተወካዮች ድምፀ ተአቅቦ ማድረግ ነበር!

ሆኖም የሁለቱም ሃገራት ተወካዮች ድምፀ ተአቅቦ ያደረጉበትን ምክናየት ያብራሩ ሲሆን፣ዋነኛ ምክናየታቸው ረቂቅ ሀሳቡ እስራኤል በግልፅ የማያወግዝ ከመሆኑም በተጨማሪ የፍልስጢን እና የእስራኤል ተጎጅዎችን በእኩል እይታ የሚያቀርብ በመሆኑ ይሄ ደግሞ ተወክለው የሄዱበትን ሃገር አቋም የሚፃረርና ሌሎች ሸፍጦች ያሉበት በመሆኑ ነው ብለዋል!

በነገራችን ላይ ዒራቅም ሆነች ቱኒዝያ ለእስራኤል ሃገርነት እውቅና አይሰጡም!!

በኢትዮጵያ የፍልስጢን አምባሳደር ወይንም የፌደራል መጅሊስም ቢሆን የኢትዮጵያ መንግስት ድምፀ ተአቅቦ ያደረገበትን ምክናየት ማብራሪያ ቢጠይቁና ብንሰማው ግን ደስ ይለኛል!

https://t.me/Seyfel_Islam

image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Nuur Mitik shared a
Translation is not possible.

ትክክል ወላህ

14 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Nuur Mitik shared a
Translation is not possible.

{ለአላህ ብሎ መዋደድ}

🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂

⏺ለአላህ ተብሎ መዋደድ የቂያም ቀን ጥልቅ ምዳ አለው ። በቂያማ እለት ፀሐይ ወደ ሰዎች የስንዝር ያክል ቀርቦ ሁሉንም እንደ ወንጀሉ ልክ በላቡ ይጠመቃል። ነገር ግን ለአላህ ብለው የተዋደዱት ሰዋች በአላህ ጥላ ስር ይሆናሉ።

ሰለዚህ ወንድሞቼ እህቶቼ ስንዋደድ ለአላህ ብለን መሆን አለበት።

✍عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : "إِنَّ اللَّهَ تَبَارَكَ وَتَعَالَى يَقُولُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ: أَيْنَ الْمُتَحَابُونَ بِجَلَالِي؟ الْيَوْمَ أَظْلُّهُمْ فِي ظِلِّي يَوْمَ لَا ظل إلا ظلى"

📚{رواه مسلم  : 2566}

🔹አቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዓንሁ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) የላቀው አላህ በዕለተ ትንሳኤ እንዲህ እንደሚል ገልፀዋል፡- “ለእኔ ሲሉ እርስ በርሳቸው ሲዋደዱ የነበሩት የት ናቸው? ዛሬ የእኔ ጥላ ብቻ ሲቀር ጥላ የሌለበት ቀን ነውና በእኔ ጥላ ስር ይሆናሉ፡፡"

(📚 ሙስሊም ዘግበውታል:- 2566)

https://t.me/Abu_MusaabAnwar

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

"ከንብረቱ፣

ከቤተሰቡ፣

ከነፍሱ እና

ከዲኑ ሲከላከል የሞተ ሁሉ ሸሂድ ነው!" (ነብዩ/ሰ•ዐ•ወ)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group