ከሃማስ ወታደራዊ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ
"ጀርመን ለጽዮናዊቷ እስራኤል አስር ሺህ ታንኮችን ለመስጠት መስማማቷ በህዝባችን ላይ በሚደረገው ጦርነት ቀጥተኛ ተሳታፊ አጋር ያደረጋታል። በእርግጥም ጀርመን በሰው ልጆች ለ ጭካኔ የተሞላበት ኢ ሰብዓዊ ታሪኳን እያባዛች ትገኛለች።
ህዝባችን በዚህ ጥቃት የተሳተፈ ወይም ለናዚው የጠላት ጦር ሽፋን የሰጠ ማንኛውንም አካል እንደማይረሳና ይቅር እንደማይል እናረጋግጣለን"