Kedija Ahmed Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Kedija Ahmed shared a
Translation is not possible.
በጋዛ እና ፍልስጤም እየሆነ ባለው ነገር አትደነቁ❗️
ሰርቢያዎች በቦስኒያ ሙስሊሞች ላይ ያደረጉትን የዘር ማጥፋት  ጦርነት አስታውሱ በጦርነቱም  300 ሺህ ሙስሊሞች ሰማዕት መሆናቸው ተጠቅሷል።
  60,000 ሴቶች እና ህጻናት ተደፍረዋል.
አንድ ሚሊዮን ተኩል ተፈናቅለዋል።
  እናስታውሰዋለን?
ወይስ ረሳነው??
 
የሲ ኤን ኤን መልህቅ ስለ ቦስኒያ ጭፍጨፋ ትዝታ ተናግሮ እንዲህ ሲል ይጠይቃል፡- (ክሪስቲና አማንፑርን ) ታዋቂዋ ጋዜጠኛ ነች፡-
ታሪክ ራሱን ይደግማል?
- ክሪስቲና ስለ ቦስኒያ ሲ ኤን ኤን ላይ ይህን አስፍራ ነበር።
- የመካከለኛው ዘመን ጦርነት፣ የሙስሊሞች ግድያ፣ ከበባ እና ረሃብ ነበር። አውሮፓም ጣልቃ ለመግባት ፈቃደኛ አልሆነችም እንዲህ አለች፡-
ይህ የእርስ በርስ ጦርነት ነው። ነገር ግን ይህ ተረት ነበር..!
እልቂቱ ለ 4 ዓመታት ያህል የዘለቀ ሲሆን በዚህ ጊዜ ሰርቦች ከ 800 በላይ መስጊዶችን አወደሙ ።
የሳራዬቮ ታሪካዊ ቤተ መጻሕፍትንም አቃጠሉ።
የተባበሩት መንግስታት ጣልቃ በመግባት ወደ እስላማዊ ከተማዎቹ መግቢያ በሮች ላይ ጠባቂዎችን አስቀምጧል።
እንደ ጎራጋ፣ ስሬብሬኒካ እና ዚፓ ያሉ ማለት ነው።
ነገር ግን ዙሪያዋ ተከቦ እና በእሳት ታጥሮ ነበር የነሱ ጥበቃ ምንም ጥቅም አልነበረውም።
 
ሰርቦች በሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞችን በማጎሪያ ካምፖች አስገብተው በረሃብ አፅም እስኪሆኑ ደረስ  አሰቃዩአቸው።
አንድ የሰርቢያ አዛዥ፡ ለምን እንዲህ ታደርጋለህ ሲባል?
እርሱም፡- አሳማ አይበሉማ አለ።
 
  ዘ ጋርዲያን የቦስኒያን የጅምላ ጭፍጨፋን ቀናቶች አሳትሟል፣ በገጹ ላይ ያለው ካርታ ሙሉ በሙሉ፣ ሙስሊም ሴቶች የሚደፈሩበትን ካምፖች ያሳያል።
17 ግዙፍ ካምፖች ነበሩ አንዳንዶቹ ሰርቢያ ውስጥም  ይገኛሉ።
- ሰርቦች ህፃናት ልጆቹን ደፈሩ ... የ 4 አመት ሴት ልጅ ከእግሮቿ መሀል ደም ይፈስ ነበር ።
ዘ ጋርዲያን “በሚል ርዕስ አንድ ዘገባ አሳትሟል።
ሙስሊም ስለሆነች የተበደለችው ህፃን  ልጅ በሚል ..
 
ጨፍጫፊው ምላዲች የዚፓን የሙስሊሞች መሪን ለስብሰባ ጠርቶ. ሲጋራ አቀረበለትና አጠገቡ አድርጎ ትንሽ ሳቀበት፣ ከዚያም ወረወረው እና አረደው።
በሲባና በቤተሰቧም ላይ የተለያዩ ክፉ ነገራቶችን  አደረጉ።
 
ነገር ግን በጣም ታዋቂው ወንጀል የስሬብሬኒካ ከበባ ነበር።
 
(ከሸይኽ አብድል ገንይ) ገፅ ተወስዶ የተተረጎመ
 
   ይቀጥላል…
 
https://t.me/AbuEkrima
Telegram: Contact @AbuEkrima

Telegram: Contact @AbuEkrima

ይህ ቻናል የተለያዩ አስተማሪና አነቃቂ የሆኑ ትምህሮችን፣ ሙሃደራዎችን፣ የቀደምት አኢማዎችን ንግግሮች እንዲሁም የተለያዩ በጊዜያችን ያሉትን የሱና ዑለማዎች ፈትዋና ንግግር የምናቀርብበት ቻናል ነው።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Kedija Ahmed shared a
Translation is not possible.
ጠላትህን እወቅ
 
ጀርመን
ሰላም የሚገኘው በጦርነት ብቻ ነው። በጋዛ የተኩስ አቁሙን አንቀበልም።
 
አሜሪካ
በጋዛ ያለው ውጊያ ቆሞ የተኩስ አቁም ስምምነት ቢደረግ የፍልስጤም አንጃዎችን ይጠቅማልና ጦርነቱ መቆም የለበትም።
 
ካናዳ
በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነቱን እንቃወማለን። ለዓለም አስጊ ናቸውና ሐማሶች መወገድ አለባቸው
 
ብሪታኒያ
እስራኤል ህግን ጥሳለች ብለን አናምንም። የተኩስ አቁም ስምምነትም መደረግ የለበትም።
 
ጃፓን
የተኩስ አቁም ስምምነቱ በወራሪዋ እስራኤልና በፍልስጤም መካከል ያለውን ግጭት ስለማያስቆም አንቀበልም።
 
ከዚህ በፊትም የሆነው ይህ ነው። ሁሉም መስቀላዊያን ሙስሊሙን ለማጥፋት ያለምንም ልዩነት በሶሪያ በኢራቅና በአፍጋኒስታን በአንድነት ተነስተው ሞክረውት ነበር። በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ገድለዋል። ከተማውን ወደ ፍርስራሽነት ለውጠዋል። ግና ተዋርደውና ተስፋ ቆርጠው ተመልሰዋል። አሁንም ታሪክ ራሱን እየደገመ ነው።
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group