UMMA TOKEN INVESTOR

Followings
0
No followings
Translation is not possible.

ለም አቀፉ የሙስሊም ምሁራን ህብረት ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፡-

- ጋዛና ፍልስጤም ሲወድሙ ቁጭ ብሎ ማየት አላህና መልእክተኛውን መካድ ነው በአላህ ፊት ከሚያስጠይቁ ታላላቅ ወንጀሎች መካከል የሚመደብ ነው።

- ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ሸሪዓዊ ግዴታ ነው። በተለይም በአራቱ የፍልስጤም አጎራባች በግብፅ በዮርዳኖስ በሶሪያና ሊባኖስ አገሮች ላይ ዋጂብ ነው።

መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Rahmeto Endris Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አሁናዊ መረጃ

በሙጃሂዶቹና በወራሪዋ ጦር መካከል በጋዛ ሰርጥ ጥልቅ የሆነ ከባድ ውጊያ እየተካሄደ ነው።

ከወራሪዋ መከላከያ ሰራዊት በተውጣጡ ጥምር እግረኛ ሃይሎች እየተመሩ ወደ ጋዛ ሰርጥ ዘልቀው ለመግባት ኃይለኛ ጦርነት እያደረጉ ነው።

ዱዓችሁን ለወንድሞቻችሁ

Send as a message
Share on my page
Share in the group