UMMA TOKEN INVESTOR

Abu Yusra shared a
Translation is not possible.

♦️ ከአልቀሳም ብርጌድ ቃል አቀባይ በአቡ ኡበይዳ የተሰጠ መግለጫ፡-

🔹 ይህ ጦርነት በአለም ላይ አዲስ መድረክን የዘረጋ ሲሆን መርሁም

"ሐቅን ማስመለስ የሚቻለው በኃይልና በመሳሪያ ብቻ ነው"

🔹አቅሷ የእምነታችን አንድ አካል ነው። ለዚያም ሲባል ህዝባችን ያለውን ሁሉ ሰጥቷል።

🔹ኦክቶበር 7 ሙጃሂዶቻችን የፈፀሙት ጥቃት ለአስርት አመታት ለዘለቀው የወራሪዋ ጥቃትና መስጂደል-አቅሳን ለማፍረስ ለተደረገው ተደጋጋሚ ሙከራ የተሰጠ ምላሽ ነው።

🔹ሩሐችንን በመዳፋችን ይዘን፣ ህይወታችንን በትከሻችን ተሸክመን ጠላትን ስንጋፈጥ እነሆ ስድስት ወራት ተቆጥረዋል። ወራሪው ኃይል የሚገባው የሃይል ቋንቋ ብቻ እንደሆነ ተረድተናል። ለዚህም ተዘጋጅተን ዛሬም ድረስ ፀንተን ቆመናል።

🔹 ለ154ኛ ቀን ከጠላት ጋር እየተዋጋን በመኮንኖቹ፣ በወታደሩ፣ በቅጥረኞችና በተሽከርካሪዎች ላይ ከፍተኛ ኪሳራን አድርሰናል፣ ከዚህም በላይ ለመዋጋት ዛሬም አቅሙ አለን።

🔹የአለም አቀፉ ፍርድ ቤት የሚያስተላልፋቸው ህጎች በአሜሪካ አስተዳደር ተጽእኖ ስር ያለው ኢፍትሃዊና አንባገነን አመራር ለሚያደርሰው ጥቃት ሽፋን ለመስጠት የተነደፉ ናቸው።

🔹 ህግጋቱ የሰብዓዊነት እሴት በሌለው ቀማኛ ወንበዴ ፊት አቅመ ቢስ ሆኖ ቆሟል።

🔹አለም ላይ ፍትህና እውነት ቢኖር ኖሮ የእስራኤል መንግስት መሪዎች የጅምላ ጭፍጨፋ ፈፅመዋል ተብሎ በተፈረደባቸው ነበር።

🔹መላው የሀገራችን ነዋሪዎች!

የጂሃድ የድልና የረህመቱ ወር ሸህሩ ረመዳን በመምጣቱ እንኳን ደስ አላችሁ። በጂሃድና በአንድነት እንቀበለዋለን።

🔹ህዝባችን በታሪክ ታይቶ በማይታወቅ የጽዮናውያን እና የአሜሪካ ጥቃት ፊት ዛሬም ድረስ ፀንቶ ቆሟል።

🔹ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ጥቃቱን ሙሉ በሙሉ ማስቆም ፣ ከበባውን ማስነሳት፣ ለህዝባችን እፎይታ መስጠት፣ የተፈናቀሉ ሰዎችን መመለስ እና መልሶ መገንባት ነው።

🔹የደካማውን ኡማ ውርደት በደማቸው ለሚያጠቡ ሸሂዶቻችን ሰላምታችን ባሉበት ይድረሳቸው።

🔹በእስር ላይ የሚገኙ የወራሪዋ ቤተሰቦች ሆይ! መንግሥታችሁ ልጆቻችሁ በሬሳ ሣጥን ውስጥ ሆነው እንዲመለሱ አጥብቆ እንደሚፈልግ እወቁ።

🔹ድል ​​የአንድ ሰዓት ትዕግስት እንጂ ሌላ አይደለም። ድልም ከኃያሉና ከጥበበኛው አላህ ብቻ ነው። ይህ የድል አሊያም የሸሂድነት ጂሃድ ነው።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Abu Yusra Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ማሻ አላህ ወልሐምዱ ሊላህ። እንደዚህ አይነት ማህበራዊ ሚድያ ተሰርቶ በማየቴ ተደስቻለሁ። ሙስሊሙ በተለይም ወጣቱ ከተደቀነበትና ከተዘፈቀበት ፈሳድ የማውጣት አቅም ይኖረዋል የሚል እምነት አለኝ ኢንሻ አላህ😍🥰🥰

Send as a message
Share on my page
Share in the group