UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ሞት የህይወት መጨረሻ ሳይሆን የፀጋ ጅምርት ነው፣ አሊያም የስቃይና የዘላለማዊ ቅጣት ጅምርት ነው ጉዞህን ወዴት ማድረግ እንዳለብህ በማትፀፀትበት መልኩ አሁኑኑ ወስንና ተዘጋጅተህ ጠብቀው ‥

(كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۖ فَمَنْ زُحْزِحَ عَنِ النَّارِ وَأُدْخِلَ الْجَنَّةَ فَقَدْ فَازَ ۗ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا مَتَاعُ الْغُرُورِ)

" ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው. ከእሳትም የተራቀና ገነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ

ቅርቢቱም ሕይወት የመታለያ መሳሪያ እንጂ ሌላ አይደለችም ፡፡"

[ዒምራን 185]

ዱንያ በፀጋዎቿ አታላህ ዛሬ ነገ እያለችህ እያዘናጋችህ ዘላለምህን ልትወጣበት በማትችለው ወጥመድ ውስጥ እንዳትከትህ ተጠንቀቅ !!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

👉 ለአኼራዎ ተዘጋጅተዋል ???

≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡≡

( يَوْمَ لَا يَنفَعُ مَالٌ وَلَا بَنُونَ 88 إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ 89)

ገንዘብም ልጆችም በማይጠቅሙበት ቀን፡፡ ወደ አላህ በንጹህ ልብ የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ፡፡»

سورآة الشعرآ 88-89

   ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

👉 የውመል ቂያማህ ማለት አላህ የተቀበላት መልካም ስራ እንጂ ምንም የማይጠቅምበት ቀን ነው።

👉ልጅ የማይጠቅምበት፣

👉ገንዘብ የማይጠቅምበት፣

👉ሚስት የማይጠቅምበት፣

👉እናት አባት የማይጠቅምበት፣

👉እህት ወንድም የማይጠቅምበት፣

👉ቤተሰብ የማይጠቅምበት፣

👉ዘርህ የማይጠቅምበት፣

👉ስልጣንህ የማይጠቅምበት፣

👉ጉልበትህ የማይጠቅምበት፣

👉ቤትህ የማይጠቅምበት፣

👉መኪናህ የማይጠቅምበት፣

👉ብልጠትህ የማይጠቅምበት፣

.... ቀን ነው።

👉 ለየውመል ቂያማህ ብቸኛው የሚጠቅምህ ነገር ቢኖር ዱኒያ ላይ እያለህ አላህን ፈርተህ፣ አላህ ይተሳሰበኛል ብለህ፣ ሒሳብ አለብኝ ብለህ፣ ለአላህ ብለህ የሰራኸው መልካም ስራ ብቻ ነው።

👉አብዛኞቻችን በሚባል መልኩ አላህ ካዘነልን ውጪ በዱኒያ ጉዳይ ብልጦች፣ እጅግ ብልጦች ማንም የማያታልለን፣ ብዙ ቀመሮችን ቀምረን መስዕዋት የምንከፍል ሰዎች ነን። ለአኼራችን ግን ሞኞችና ዝንጉዎች ሁነን እንታያለን።

👉ከላይ የተጠቀሰው የቁርኣን አንቀጽ ዱኒያ ላይ ስንኖር እንዴት መሆን እንዳለበን እና ለአኼራችን ሁሌም በሰፊው መዘጋጀት እንዳለብን ይጠቁመናል።

👉 ሁሌም ራሳችንን ልንፈትሽና ለአኼራችን ልንዘጋጅ ይገባል

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

عن أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ :

#قال_النبيﷺ :

"لَتُؤَدُّنَّ الحُقُوقَ إلى أهْلِها يَومَ القِيامَةِ،

حتَّى يُقادَ لِلشّاةِ الجَلْحاءِ، مِنَ الشَّاةِ القَرْناءِ."

• رواه مُسْلِم.📚

-

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

✍️قال شيخ الإسلام ابن تيمية: رحمه الله تعالى

‏وإذا كان الناس ينكرون أن يتزوج الرجل بسارقة أو زانية أو شاربة خمر فيجب أن يكون إنكارهم على مَن لا تصلي أعظم وأعظم باتفاق الأئمة فإن التي لا تصلي شر من الزانية والسارقة وشاربة الخمر.

📕جامع المسائل(١٤٢/٢)

للاشتراك في قناة فقه النساء 🌺👇

https://t.me/FiiqhWomen

Telegram: Contact @FiiqhWomen

Telegram: Contact @FiiqhWomen

فوائد فقهية منتخبة منتقاة من كتب وأقوال أهل العلم، مما يهم المسلمة فقهه ومعرفته.
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

. ﷽ ﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آَمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا﴾.

°°🌧

اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ..

اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ..

Send as a message
Share on my page
Share in the group