UMMA TOKEN INVESTOR

Umer Seid shared a
Translation is not possible.

🇮🇷⚡️🇺🇸🏴‍☠ልዩ_መረጃ ፡ "በዚህ ሳምንት መጨረሻ ኢራን እስራኤል ላይ የፈፀመችውን አፀፋዊ የሰው አልባ አውሮፕላኖች እና የሚሳኤል ጥቃት ተከትሎ እስራኤል 'ስሟን እና ክብሯን ማዳን እንድትችል' ሀሰተኛ የፖሮፖጋንዳ ጥቃት በኢራን ላይ እንድትፈፅም ኢራን ፈቃድ እንድትሰጥ ለመጠየቅ አሜሪካ የኢራን መሪዎችን እንዳነጋገረች የኢራን ወታደራዊ ደህንነት ባለስልጣን ገልፀል።"

ቴሌግራም https://t.me/Alif_Online ላይ ጆይን አድርጉ

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Umer Seid shared a
Translation is not possible.

🚨አዳሩን በቀይ ባህር፡-

የውጭ መገናኛ ብዙሃን በየመን ከአልሞካ በስተደቡብ 35 ናቲካል ማይል ርቀት ላይ በሚገኘ መርከብ ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ዘግበው ነበር፡፡

ከቆይታ በኋላ ጥቃት የደረሰበት መርከብ በብሪታንያ የተመዘገበ የጭነት መርከብ በባብ ኤል-ማንደብ ሰርጥ ላይ እየተጓዘ እንደነበር ተዘግቧል።

የመርከቧ ካፒቴን የመን ከአል-ሞካ በስተደቡብ 35 ናቲካል ማይል ርቀት ላይ በደረሰ ፍንዳታ ጉዳት መድረሱን ያሳወቀ ሲሆን ከየመን አል-ሞካ በስተ ምዕራብ በተቃጣው ጥቃት የመርከቧ ሠራተኞች መርከቧን ለቀው የወጡ ሲሆን ወታደራዊ ሃይሎችም እርዳታ ለመስጠት በቦታው ተገኝተዋል፡፡

አሁል ሊነጋ ሲል በወጡ መረጃዎች ከየመን አል-ሞካ በስተደቡብ ኢላማ የተደረገው መርከብ ከተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ተነስቶ ወደ እስራኤል ሲሄድ የነበረ ነው ተብሏል።

ነበጉዳዩ ላይ የየመን ጦር ኃይሎች ኦፊሴላዊ ቃል አቀባይ እንዳለው፡- የወታደራዊ ዘመቻው ግንባር ላይ ቀጣይነት ያለው ለውጥ እና አዳዲስ ጥቃቶች በመኖራቸው ምክንያት ከየመን ጦር ሃይሎች የሚጠበቀው መግለጫ ሰኞ ጠዋት ይፋ ይሆናል ብሏል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Umer Seid shared a
Translation is not possible.

በማህበራዊ ሚዲያ ኢስላማዊ ዳዕዋን ለሁሉም ለማድረስ በመሻይኾችና ኡስታዞች ስብስብ የተመሰረተውን " የሐኒፍ መልቲሚዲያ" ማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ቀድመው በመቀላቀል  የሐኒፍን ድንቅ ማዕድ ቀዳሚ ተቋዳሽ ይሁኑ!

☑️YouTube

🔗https://www.youtube.com/@HanifMultimedia

☑️TikTok

🔗https://tiktok.com/@HanifMultimedia

☑️Telegram

🔗https://t.me/HanifMultimedia

☑️Facebook

🔗https://www.facebook.com/HanifMultimedia

☑️ X(twitter)

🔗https://x.com/HanifMultimedia

☑️Ummalife

🔗https://ummalife.com/HanifMultimedia

☑️Linkedin

🔗https://www.linkedin.com/in/HanifMultimedia

☑️Threads

🔗https://www.threads.net/@HanifMultimedia

☑️Instagram

https://www.instagram.com/HanifMultimedia

☑️Whatsapp 

🔗https://whatsapp.com/channel/0....029VaL8R3hEVccEYgBgb

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Umer Seid shared a
Translation is not possible.
16 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Umer Seid shared a
Translation is not possible.

🚨 ሰበር

ለ45 ተከታታይ ሰአታት ከፈጀው ወረራ እና 8 ጀግኖች ሸሂድ ካደረገ ትግል በኋላ የእስራኤል ወራሪ ጦር ከቱልከረም ካምፕ ሙሉ በሙሉ ለቆ መውጣቱ ይፋ ሆኗል።

ወራሪው ጦር ከቱልከረም ፅኑ ወጣቶች እረፍት የሚነሳ ተቃውሞ ገጥሞታል። ምንም እንኳን በቅርብ ወራት ውስጥ ተከታታይ የእስራኤል ኦፕሬሽኖች በስፋት፣ በጥፋት፣ በጠለፋ ታይቶ የማይታወቅ ቢሆንም ግፍ ቢፈፀምም የቱልካረም የታጋዮች አቅም በፍጥነት እያደገ በመምጣቱ ጦር ከተማዋን ለቆ ለመውጣት ተገዷል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group