UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

በቀንና ማታ የምንሰግዳቸው የአምስቱ ሶላቶች ትሩፋት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أَرَأَيْتُمْ لو أنَّ نَهْرًا ببابِ أَحَدِكُمْ يَغْتَسِلُ منه كُلَّ يَومٍ خَمْسَ مَرّاتٍ، هلْ يَبْقى مِن دَرَنِهِ شيءٌ؟ قالوا: لا يَبْقى مِن دَرَنِهِ شيءٌ، قالَ: فَذلكَ مَثَلُ الصَّلَواتِ الخَمْسِ، يَمْحُو اللَّهُ بهِنَّ الخَطايا.﴾

“አንደኛችሁ ከደጃፉ የሚፈስ ወንዝ ቢኖርና በቀን አምስት ጊዜ ቢታጠብበት አንዳች እድፍ ይቀርበታልን እስቲ ንገሩኝ? ‘የለም ምንም እድፍ አይኖርበትም አሉ’ ሰሃቦች። ይህ እንግዲህ አላህ ኃጢአቶችን የሚያብስባቸው የአምስቱ ሶላቶች ምሳሌ ነው።”

📚 ቡኻሪ (568) ሙስሊም (667) ዘግበውታል

በቀንና ማታ የምንሰግዳቸው የአምስቱ ሶላቶች ትሩፋት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أَرَأَيْتُمْ لو أنَّ نَهْرًا ببابِ أَحَدِكُمْ يَغْتَسِلُ منه كُلَّ يَومٍ خَمْسَ مَرّاتٍ، هلْ يَبْقى مِن دَرَنِهِ شيءٌ؟ قالوا: لا يَبْقى مِن دَرَنِهِ شيءٌ، قالَ: فَذلكَ مَثَلُ الصَّلَواتِ الخَمْسِ، يَمْحُو اللَّهُ بهِنَّ الخَطايا.﴾

“አንደኛችሁ ከደጃፉ የሚፈስ ወንዝ ቢኖርና በቀን አምስት ጊዜ ቢታጠብበት አንዳች እድፍ ይቀርበታልን እስቲ ንገሩኝ? ‘የለም ምንም እድፍ አይኖርበትም አሉ’ ሰሃቦች። ይህ እንግዲህ አላህ ኃጢአቶችን የሚያብስባቸው የአምስቱ ሶላቶች ምሳሌ ነው።”

📚 ቡኻሪ (568) ሙስሊም (667) ዘግበውታል

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

"ልጄ ወጥቶ ቀረብኝ😭😭😭" ሰኪና(እናት)

ይህ የ5ተኛ ክፍል ተማሪ #ሀይመን_ጅላሉ ይባላል!ትላንት ጥቅምት13 ከሚማርበት ሰላምበር ት/ቤት ተመልሶ ቁርዓን ቤት ለመሄድ ኮልፌ ሴና አካባቢ ከሚገኘው ቤታቸው ወጥቶ ቁርዓንም ሳይሄድ ወደ ቤትም እስካሁን ሳይመለስ ቀርቷል!! እባካችሁ #ሼር በማድረግ አፋልጉን🙏

"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"

#ባይሽ_ኮልፌ_በጎ_አድራጎት

0961290585-ሰኪና

0920815432-ሀሊማ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሰበካ ሳይሆን የሰዎችን መብትና ነፃነት መጋፋት ነው‼

==============================

✍ ባለፈ ጦር ኃይሎች አካባቢ የተወሰኑ ወጣቶች የማንንም መብት ሳይጋፉ የመንገድ ላይ ዳዕዋ ጀምረው ነበር። ግን ወዲያው ለእስር ተዳረጉና በዛውም ማሸማቀቂያና ማስፈራሪያ ተደረገባቸው።

በየታክሲው ሰልፍና በመስጂዶች ዙሪያና በሙስሊሞች ሰፈር ሳይቀር እየዞሩ ከባድ የድምፅ ማጉያና ሞንታሪቦ ተጠቅመው ሰዎችን ማደንቆራቸው አንሷቸው፤

ይሄው እንደ ሐድያ ሆሳና ባሉ አካባቢዎች በህብረት የተደራጁ ሰባኪ ተብዬ ወንበደዎች እኚህን በእድሚያቸው የገፉ ሙስሊም አባታችንን ከበው በግድ እስልምናን ለቀህ የእኛን እምነት ካልተከተልክ እያሏቸው ነው።

ነውር ነው! እጅግ ሲበዛ ዓይን ያወጣ ስግጥና!

እነዚያ ሰላማዊ ሙስሊምን ከመንገድ ላይ አፍሰው የሚያስሩ የጸጥታ አካል ተብዬዎች እንዲህ አይነቶቹን ወንበዴዎች ተጠያቂ ያደርጉ ይሆን?

በተለይም ደቡብ አካባቢ እንደዛ የሚያደርጉ አይመስለኝም። እንዳውም አብረው ሲያጅቡና አዳራሽ ገብተው ሲደንሱ ነው የምናውቀው። ይሄ ነገር ገደብ ካልተበጀለትና ከወዲሁ በቃ ካልተባለ ቀስ በቀስ ከዚህ በከፋ ደረጃ ላይ ሊደርስ ይችላል።

የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተብዬው የአንድ እምነት ተቋም፤ ሙስሊሞች ዳዕዋ ሲጀምሩ እንደሚንጨረጨረው ሁሉ እንዲህ አይነት ጋጠ ወጦችን ያወግዝ ይሆን?

የምናየው ይሆናል! ይህንን እምነትን በአደባባይ አስገድዶ የማስለቀቅ ተግባር ሁሉም ሰው ሊኮንነው ይገባል።

የሚመለከተው አካል በነዚህና መሰል አካላት ላይ ተገቢውን እርምጃ ሊወስድ ይገባል። የዚያ አካባቢ እስልምና ጉዳዮችም ተነጋግራችሁ ጉዳዩን ወደ ፍርድ አቅርቡትና ፍትሕ ካለ መቀጣጫና ለሌሎችም ማረሚያ እንዲሆኑ ይደረግ።

||

t.me/MuradTadesse

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አንድ ሰው የፈለገውን እምነት ማምለክ መብቱ ሆኖ ሳለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መቀመጫ በሆነችው ሆሳዕና «እየሱስ ያድናል እመን ትድናለህ» በሚል በአደባባይ የሌላ እምነት ተከታይ የሆነን ሰው ማስገደድ ምን የሚሉት ነው?

የሌላን እምነት ተከታይ ሳይነኩ ሳይሰድቡ የራስን እምነት በተገቢዉ መልኩ ማስተማር እኮ ይቻላል።

ጉድኮ ነው

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🛑استشهد وهو يحتضن طفلته قبل قصف طيران الاحتلال لمنزلهم.💔💔💔

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group