UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

የአላህ መልክተኛ (ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦

"ሀሳቡና ጭንቁ ዱንያ ሆኖ ያነጋ፦ የተሰበሰበውን ይበታትንበታል፣ድህነቱን በዓይኑ መሀል ያደረግበታል፣ከዱንያም የተቀደረለት እንጂ አይመጣለትም፣ሀሳቡና ጭንቀቱ አኼራ ሆኖ ያነጋ፦መብቃቃትን(ሀብትን) በቀልቡ ያደርግለታል፣የተበታተነውን ይሰበስብለታል፣

ዱንያ የግዷን ወደሱ ትመጣለች።"

【ቲርሚዚይ ዘግበውታል】

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ከደጋጎች አንደበት 1

አንተ ሰው ሆይ አንተ የቀናት ድምር እንጂ ሌላ አይደለህም እያንዳንዱ ቀን ካንተ ላይ ሲነሳ ወደ መቃብርህ እያቃረበህ እንደሆነ አትዘንጋ❗️

(ሐሰነል በስሪይ ረሂመሁሏሁ )

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አቡ ዙርዓህ ለ ኢስሓቅ ኢብኑ ራህዊየህ እንዲህ ሲሉ ፃፉላቸው፦

✍“ባጢል እንዳያሸብርህ!

ባጢል ይሄው ነው፣

የሆነ ጊዜ ይሽከረከራልና ከዚያ

ይከስማል፡፡”

📚 "ሙቀዲመቱልጀርሕ ወተዕዲል"( 342)

@lafto_qirat

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

     ከወንዝ አጠገብ ያለው ዛፍ በውሃ ጥም ደርቆ ሊሞት ይችላል እንጂ;

ከውሃው ለማግኘት ብሎ በፍፁም አያጎነብስም።

   ርስትም ይሁን ዘር ለሌላቸው ወራዶች ከማጎንበስ በክብር መሞት እልቅና ነው!!

    🇵🇸አላህ ነስሩን ያፍጥንልሽ!!

   منقول

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

"ጤንነት ብልጠት ቁንጅና ሀይልና መሰል

ነገሮች አላህ ለበርካታ ፍጡሮቹ ይሰጣል

የልብ እርጋታ ግን በውሳኔው ከምርጥ ባሮቹ ብቻ ነው ሚሰጠው።"

Send as a message
Share on my page
Share in the group