UMMA TOKEN INVESTOR

About me

ዛሬ ላይ በእጅህ የገቡትን ነገሮች ለማግኘት ስትል ከዕለታት አንድ ቀን አላህን በጽኑ ስትለምነው እንደነበር አስታውስ።

Followings
1
Translation is not possible.

የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን በመሸጥ የሞትተዳደሩ ወንድሞችና እህቶች ሆይ፣

በምትሸጡ ግዜ እውነተኞች ሁኑ ! ከዚህ በፊት ጥቅም ላይ የዋለን ስልክ፣ ታብሌት ... በአዲስ ስም ፣ ባልሠራ ሒሳብ ከመሸጥ ታቀቡ ! አሏህን ፍሩ ! ላመኗችሁ ታማኞች ሁኑ! የዱንያ ሸቀጥን ፣ ጠፊ ገንዘብን ለመሰብሰብ ሲባል እምነታችሁንና ክብራችሁን ለአደጋ አታጋልጡ

በውሸትና በማጭበርበር የሚገኝ ገንዘብ ዕረፍትን የሚነሣ ከመሆኑ ጋር የፍርዱ ቀን ደግሞ ኪሣራን ያሸክማል .. አሏህ ዘንድ ተጠያቂ ያደርጋልና ተጠንቀቁ ! አሏህን ፍሩ!

Muhammed siraj

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ያ የቁጭት ቀን ከመምጣቱ በፊት ዛሬን እንጠቀምበት

~

ሶደቃ የብዙ በላእ መመከቻ ሰበብ ነው። ለዱንያም፣ ለአኺራም፣ ለራስም፣ ለቤተሰብም፣ ... የሚሻገር ብዙ ፋይዳዎች አሉት። መታከሚያ ያጡ ህመምተኞች፣ ዱንያ ጨልማባቸው ጎዳና ላይ የወደቁ ጎስቋሎች፣ የሚላስ የሚቀመስ ያጡ ሞት ሸሽተው ሜዳ ላይ የፈሰሱ ተፈናቃዮች፣ ተዘርፈው አገራቸው መግቢያ ያጡ መንገደኞች፣ ገቢ የሚያስገኝ ስራ አጥተው ሃሳብና ጭንቀት የወረሳቸው ምስኪኖች፣ ለያዙት ጨቅላ ጡት የሚሆን ነገር ያጡ አራሶች፣... በየጥጋጥጉ አሉ። በመሰል ቦታዎች ላይ ትንሽም ብትሆን የሶደቃ ድርሻ ይኑረን።

* ይህ ሲሆን ለወገን የመቆርቆር ስሜት እናዳብራለን። ይህንን ስሜትኮ ብዙዎቻችን አጥተነዋል።

* የአእምሮ ሰላም እናገኛለን። ይህንን አላህ ያደለው ብቻ ነው የሚያውቀው።

* የመስጠትን ባህሪ እያዳበርን እንሄዳለን። ሰውነት በአካል ብቃት እንቅስቃሴ እንደሚጎለብተው ልብም ኸይር ስራን በማዘወተር ይጎለብታል። መስጠትን ስናዘወትር መስጠት ባህሪያችን ይሆናል። ስንርቅ ከልባችን ይርቃል። ልባችንም ይደርቃል። ስለዚህ በሶደቃ ልባችንን እናክም።

* ከነገ ፀፀት ለመትረፍ ሶደቃ እናብዛ። ሰዎች በፀፀት እሳት ከሚቃጠሉባቸው ነገሮች ውስጥ አንዱ "ምነው ጥቂት እድሜ አግኝቼ ሶደቃ ባደረግኩ?!" የሚል ነው። ሁሉን አዋቂው ጌታ እንዲህ ይላል፦

{ وَأَنفِقُوا۟ مِن مَّا رَزَقۡنَـٰكُم مِّن قَبۡلِ أَن یَأۡتِیَ أَحَدَكُمُ ٱلۡمَوۡتُ فَیَقُولَ رَبِّ لَوۡلَاۤ أَخَّرۡتَنِیۤ إِلَىٰۤ أَجَلࣲ قَرِیبࣲ فَأَصَّدَّقَ وَأَكُن مِّنَ ٱلصَّـٰلِحِینَ }

"አንዳችሁንም ሞት ሳይመጣውና 'ጌታዬ ሆይ! እንድመጸውትና ከደጋጎቹም ሰዎች እንድሆን ዘንድ ጥቂት ጊዜ ብታቆየኝ ኖሮ እመኛለሁ' ከማለቱ በፊት ከሰጠናችሁ ሲሳይ ለግሱ።" [አልሙናፊቁን፡ 10]

Ibnu Munewor

=

የቴሌግራም ቻናል፡-

https://t.me/IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

መካ

~

ሀሳብ ሰንቄያለሁ - ከዚያ ከበረሃ

አንጀት ከሚበላው - ከሚያሰኘው ውሃ

የነ ሱመያ ጣር - የነ ቢላል “አሐድ”

ያብከነክነኛል - በትዝታ ንዳድ

በነብይ ዱዐ - የሞላሽ በረካ

ሰላማዊት ሀገር - ቅድስቲቷ መካ።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

قال ابن عباس رضي الله عنه :

إن للحسنة نوراً في القلب .. وضياء في الوجه .. وسعة في الرزق .. ومحبة في قلوب الناس ..

وإن للسيئة ظلمة في القلب .. وسواداً في الوجه .. ووهناً في البدن .. وبغضة في قلوب الخلق ..

https://ummalife.com/FuadMohammed

FuadMohammed | UmmaLife

FuadMohammed | UmmaLife

ዛሬ ላይ በእጅህ የገቡትን ነገሮች ለማግኘት ስትል ከዕለታት አንድ ቀን አላህን በጽኑ ስትለምነው እንደነበር አስታውስ።
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🌷 قال الله ﷻ :

{ وَالَّذِينَ يُمَسِّكُونَ بِالْكِتَابِ وَأَقَامُوا الصَّلاةَ إِنَّا لَا نُضِيعُ أَجْرَ الْمُصْلِحِينَ }

🍃 قال الحافظ ابن كثير رحمه الله تعالىٰ :

أَثْنَىٰ تَعَالَىٰ عَلَىٰ مَنْ تَمَسَّكَ بِكِتَابِهِ الَّذِي يَقُودُهُ إِلَىٰ اتِّبَاعِ رَسُولِهِ مُحَمَّدٍ صَلَّىٰ اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ، كَمَا هُوَ مَكْتُوبٌ فِيهِ، فَقَالَ تَعَالَىٰ { وَالَّذِينَ يُمَسِّكُونَ بِالْكِتَابِ } أَيْ : اعْتَصَمُوا بِهِ وَاقْتَدَوْا بِأَوَامِرِهِ ، وَتَرَكُوا زَوَاجِرَهُ { وَأَقَامُوا الصَّلاةَ إِنَّا لَا نُضِيعُ أَجْرَ الْمُصْلِحِينَ }🌷

📚 تفسير القرآن العظيم (٤٩٩/٣) .🍃

Send as a message
Share on my page
Share in the group