Translation is not possible.

የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን በመሸጥ የሞትተዳደሩ ወንድሞችና እህቶች ሆይ፣

በምትሸጡ ግዜ እውነተኞች ሁኑ ! ከዚህ በፊት ጥቅም ላይ የዋለን ስልክ፣ ታብሌት ... በአዲስ ስም ፣ ባልሠራ ሒሳብ ከመሸጥ ታቀቡ ! አሏህን ፍሩ ! ላመኗችሁ ታማኞች ሁኑ! የዱንያ ሸቀጥን ፣ ጠፊ ገንዘብን ለመሰብሰብ ሲባል እምነታችሁንና ክብራችሁን ለአደጋ አታጋልጡ

በውሸትና በማጭበርበር የሚገኝ ገንዘብ ዕረፍትን የሚነሣ ከመሆኑ ጋር የፍርዱ ቀን ደግሞ ኪሣራን ያሸክማል .. አሏህ ዘንድ ተጠያቂ ያደርጋልና ተጠንቀቁ ! አሏህን ፍሩ!

Muhammed siraj

Send as a message
Share on my page
Share in the group