✍
መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናትን??
💫\"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት\" ይላሉ።
አላህ እንዲህ እያለ፦
{الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ}
{በዛሬዋ ቀን ዲናችሁ ሞላሁላቹ}
[ المائدة:3 ]
💫\"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት\" ይላሉ።
የአላህ መልዕክተኛﷺ እንዲህ እያሉ፦
{ቢድዓ በአጠቃላይ ጥመት ነው}
📚[ صحيح سنن ابن ماجه (42) ]
💫\"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት\" ይላሉ።
ኢብኑ ዑመር እንዲህ ይላሉ፦
{ቢድዓ በአጠቃላይ ጥመት ናት ሰዎች መልካም ብለው ቢያዯትም}
📚[ أصول الاعتقاد (11 /50)]
💫\"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት\" ይላሉ።
ዐብዱላህ ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ይላሉ፦
{(ቀደምቶችን) ተከተሉ (አዲስ ነገር) አትፍጠሩ በእርግጥም (የቀደምቶች መንገድ) በቅቷችኋል። ሁሉም ቢድዓ ጥመት ናት}
📚[ الزهد لأحمد (896) ]
💫\"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት\" ይላሉ።
የአላህ መልዕክተኛ በዲን ላይ ቢድዓ ለፈጠረ ሰው እንዲህ እያሉ፦
{ከእኔ በኋላ ዲን ላይ የቀየረ (የፈጠረ) ሰው አርቁት አርቁት (ይላሉ)}
ከዝያም ከኸውዳቸው የራቀ ሰው ይኾናል።
📚[ متفق عليه ]
💫\"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት\" ይላሉ።
ኢማም አቡ ኸኒፋ እንዲህ ይላሉ፦
{(የቀደምቶችን) መንገድ እና ፋና በመከተል ላይ አደራህ፣
አጠቃላይ ፈጠራ ከተባለ ነገር ተጠንቀቅ ምክንያቱም እሷ ጥመት ናት።}
📚[ ذم التأويل لابن قدامة (13) ]
💫\"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት\" ይላሉ።
ኢማሙ ማሊክ እንዲህ ይላሉ፦
{ዲን ውስጥ ቢድዓ ፈጥሮ መልካም ነገር ናት ብሎ የሚያስባት ሰው \"በእርግጥም ሙሐመድ መልዕክቱን በማስተላለፍ ላይ አታሎናል\" እያለ ነው} ምክንያቱም አላህ
﴿ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ ﴾
{በዛሬዋ ቀን ዲናችሁን ሞላሁላቹ} እያለን ነው።
\"የዛኔ ዲን ያልነበረ ነገር ዛሬ ላይ ዲን ሊኾን አይችልም\"
📚[ الاعتصام للشاطبي (1 /64) ]
ታድያ እንዴት \"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት\" ይባላል❓
منقول
✍
መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናትን??
💫"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት" ይላሉ።
አላህ እንዲህ እያለ፦
{الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ}
{በዛሬዋ ቀን ዲናችሁ ሞላሁላቹ}
[ المائدة:3 ]
💫"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት" ይላሉ።
የአላህ መልዕክተኛﷺ እንዲህ እያሉ፦
{ቢድዓ በአጠቃላይ ጥመት ነው}
📚[ صحيح سنن ابن ماجه (42) ]
💫"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት" ይላሉ።
ኢብኑ ዑመር እንዲህ ይላሉ፦
{ቢድዓ በአጠቃላይ ጥመት ናት ሰዎች መልካም ብለው ቢያዯትም}
📚[ أصول الاعتقاد (11 /50)]
💫"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት" ይላሉ።
ዐብዱላህ ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ይላሉ፦
{(ቀደምቶችን) ተከተሉ (አዲስ ነገር) አትፍጠሩ በእርግጥም (የቀደምቶች መንገድ) በቅቷችኋል። ሁሉም ቢድዓ ጥመት ናት}
📚[ الزهد لأحمد (896) ]
💫"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት" ይላሉ።
የአላህ መልዕክተኛ በዲን ላይ ቢድዓ ለፈጠረ ሰው እንዲህ እያሉ፦
{ከእኔ በኋላ ዲን ላይ የቀየረ (የፈጠረ) ሰው አርቁት አርቁት (ይላሉ)}
ከዝያም ከኸውዳቸው የራቀ ሰው ይኾናል።
📚[ متفق عليه ]
💫"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት" ይላሉ።
ኢማም አቡ ኸኒፋ እንዲህ ይላሉ፦
{(የቀደምቶችን) መንገድ እና ፋና በመከተል ላይ አደራህ፣
አጠቃላይ ፈጠራ ከተባለ ነገር ተጠንቀቅ ምክንያቱም እሷ ጥመት ናት።}
📚[ ذم التأويل لابن قدامة (13) ]
💫"መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት" ይላሉ።
ኢማሙ ማሊክ እንዲህ ይላሉ፦
{ዲን ውስጥ ቢድዓ ፈጥሮ መልካም ነገር ናት ብሎ የሚያስባት ሰው "በእርግጥም ሙሐመድ መልዕክቱን በማስተላለፍ ላይ አታሎናል" እያለ ነው} ምክንያቱም አላህ
﴿ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ ﴾
{በዛሬዋ ቀን ዲናችሁን ሞላሁላቹ} እያለን ነው።
"የዛኔ ዲን ያልነበረ ነገር ዛሬ ላይ ዲን ሊኾን አይችልም"
📚[ الاعتصام للشاطبي (1 /64) ]
ታድያ እንዴት "መውሊድ ጥሩ ቢድዓ ናት" ይባላል❓
منقول
Comment
Share
Send as a message
Share on my page
Share in the group