UMMA TOKEN INVESTOR

About me

GC in department of Public administration and development management

Translation is not possible.

የኛ ነብይ ﷺ♥️

ሰሉ አለ ነቢይ !

ሶለሏህ ወዐለይሂ ወሰለም!!!

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

😢😢😢

እማ ቦምብ ሲመታኝ ወድያው ነው የሚ*ገለኝ ወይስ በጣም እያመመኝ ነው የምሞተው? ስሞትስ ብቻዬን ነው የምሞተው ? አይ ሁላችንም አንድ ላይ ነው የምንሞተው የኔ ልጅ።

...

ጁሪ ተጨዋች ሳቂታ፣ ሁሌም በጩኸቷ ቤት የምታደምቅ ልጅ ነበረች፣ ከወ*ረ*ራው በኃላ ግን ምግብ አትበላም እንደ ድሮ፣ ያ ሁላ ሳቅ ጨዋታ የለም፣ እናቷ የድሮ ትዝታዎችን እያነሳች ለማጫወት ብትሞክርም ጁሪ በትካዜ ከመዋጥ ውጪ ከእናቷ ጋር መቦረቅ መጫወት ካቆመች ሰነባበተች፣ ጦ*ርነቱ ካበቃ በኃላ መጀመርያ እንዳደርግልሽ የምትፈልጊው ነገር ምንድነው ? ተብላ በእናቷ ስትጠየቅ... ምንም ነገር አልፈልግም ፣ ይሄ ቦምብ ብቻ ይቁምልኝ፣ሌላ ምንም አልፈልግም። እሱን ብቻ ነው የምፈልገው ....

...

ወደ ደቡባዊ ስፍራ እንድንሰደድ ትዕዛዝ ቢተላለፍም ወደ ደቡባዊ ጋዛ መሄጃ ጎዳናው ሁሉ አስክሬን ነው (ለስደት የሚወጡ ሰዎች መንገድ ላይ በቦምብ ዒላማ ተደርገው ተገለዋል)፣ አስክሬን ማንሳት ስለተከለከለ ጎዳናው ሁሉ በወዳደቁ አስክሬን የተሞላ ነው። መንገድ ላይ በቦምብ የመመታቱን ዕድል ተቋቁሜ እንኳን ጉዞ ብጀምር ልጄን በነዚህ አስክሬን መሃል ይዤ መራመድ እንዴት ይቻለኛል ? ...

...

ይህ የአልጀዚራ ጋዜጠኛዋ ዩምና አል ሰዒድ እና የልጇ ጁሪ አሁናዊ ተጨባጭ ነው ፣ በህይወት ተርፎ መቆየት ከቻሉ ደሞ ለነገ በራሷ ተሰንዶ ሊቀመጥ የሚችልና በሩዋንዳዋ ኢማኩሌ ኢሊባጊዛ 'ለወሬ ነጋሪ መትረፍ' መፃህፍት ተርታ የሚሰለፍ የዘ*ር ማ*ጥፋት ታሪክ ነው ። ከነ ልጇ አትርፎ ለዛ መብቃቱን ካደላቸው...

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

السلام عليكم

Aselamualeykum werehmethullah

Follow me!

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የመን በይፋ ጦርነቱን ተቀላቅላለች ጠቅላይ ሚኒስትርሯ ዛሬ በሰጠው መግለጫ

"እኛ በፍልስጤማዊያን የትግል ዘንግ አንድ አካል ነን። ምንም እንኳ በጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ ርቀት ቢኖረንም ከየመን የሚወነጨፉ መሳርያዎችን የሚያደናቅ ማንም የለም።

በጽዮናውያን የተሰረቀውን መሬት በቃልም በጦር መሳሪያም ከመቃወምና ከመታገል በቀር አማራጭ ከቶ የለምና ወደ ወራሪዋ ድሮኖችን ተኩሰናል" ብለዋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የአቢዘር ቤተሰቦች የ153 የቲም አባት እና እናት ናቸው እና ባሉበት አላህ ይጠብቃቸው።

የአቢዘር ቤተሰቦች ተባብረው የሚሰሩት ስራ እጅግ የገዘፈ በትልልቅ ኤንጅኦ የሚሰራ ስራ ነው።

የአላህ ፍቃድ ሆኖ የማይቻለው በአቢዘር ቤተሰቦች በገነቡት አቢዘር ተችሏል።

የመደራጀት ጥቅም የጀመዓ ጥቅም በአቢዘር ቤተሰቦች ታይቷል።

አሁንም በአሜሪካ የምትኖር ስሟ እንዲጠቀስ ያልፈለገች እህቴ የ ዘሀራ አሊ ሀሰን የተባለችው የቲም ህፃን እኔ የ 1 ዓመት ወጭዋን 36 ሺህ ብር በመቻል በአቢዘር ስር አሳድጋለሁ ብላ ከአቢዘር ጋር ተስማምታለች አላህ ይቀበልሽ አላህ ይጨምርልሽ ።

ከለጠፍኳቸው 9 የቲም ህፃናት በአላህ ፍቃድ 3 ብቻ ቀሩን ። ያለን በገንዘብ እንደዚሁም ላይክ ሸር በማድረግ ድምፅ ለሌላቸው የቲሞች ድምፅ እንሁን።

ሰው የቲሞችን ደሃዎችን እንዲረዳ ማነሳሳት የቁርአን ትዕዛዝ ነው።

የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ» =1000313689275

ኦሮሚያ ኢንተ ባንክ= 1385082500001

ዳሸን ባንክ = 7927722324611

«አዋሽ ባንክ» =01308869183000

«አቢሲኒያ ባንክ» = 62459638

ተጨማሪ መረጃ +251911393123 +251939003838

ከልጆቻችን ጋር አይታሞችን እናስተምር በወር የአንድ ቀን የ1 የቲም ወጭ 100 ብር ከመቻል ጀምሮ በቋሚነት እንሳተፍ ።

በየወሩ በሜሴጅ እንድናስታውሳች ከታች ያለውን ሊንክ በመክፈት የአቢዘር አባል ይሁኑ።

https://bit.ly/2TeUor3

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group