UMMA TOKEN INVESTOR

Anwar_Seid shared a
Translation is not possible.

ከንብረትህ መከላከል የተፈቀደ ስለመሆኑ…

ከአቡ ሁረይራ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: እንዲህ ይላል፦

﴿جَاءَ رَجُلٌ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، فَقَالَ : يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَرَأَيْتَ إِنْ جَاءَ رَجُلٌ يُرِيدُ أَخْذَ مَالِي ؟ قَالَ : " فَلَا تُعْطِهِ مَالَكَ ". قَالَ : أَرَأَيْتَ إِنْ قَاتَلَنِي ؟ قَالَ : " قَاتِلْهُ ". قَالَ : أَرَأَيْتَ إِنْ قَتَلَنِي ؟ قَالَ : " فَأَنْتَ شَهِيدٌ ". قَالَ : أَرَأَيْتَ إِنْ قَتَلْتُهُ ؟ قَالَ : " هُوَ فِي النَّارِ﴾

“አንድ ሰው ወደ አላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ጋር በመምጣት እንዲህ አላቸው፦ አንድ ሰው ገንዘቤን ለመውሰድ ወደኔ ሲመጣ ተመለከትኩት። አሉት፦ ገንዘብህን እንዳትሰጠው። አላቸው፦ ገንዘቤን ባለመስጠቴ ሊጋደለኝ እንደሆነ ተመለከትኩት። አሉት፦ አንተም ተጋደለው። አላቸው፦ በዚህ ሁኔታ ላይ ከገደለኝስ? አሉት፦ አንተ ሸሒድ (ሰማዕት) ነህ። አላቸው፦ እኔ ከገደልኩትስ? አሉት፦ እሱ የእሳት ነው።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 104

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

1 view
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

2 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group