UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

mashaallah🫀

3 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የሞሳድ ሃላፊ የነበረው ዳኒ ያቶም ከእሰራኤል ጋዜጣ ያድዖት አህረኖት ጋር ከቀናት በፊት ባደረገው ቀለ ምልልስ

"ምንድን ነው እየተፈጠረ ያለው?

የሙሴ ፈጣሪ ረሳን ተወን ማለት ነው?

ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ።

170 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር አፍስሰን የሰራነው። የራሳችን ምርት የሆነችው በአለም ፊት ስንመካበት የከረምነው ሜርካፋ የምትሰኘው ታንክ የሃማስ ተዋጊዎች በቀላል መሳሪያ በአርቢጂ እንዳልነበረች አመድ ሲያደርጓት ማየት ለማመን ይቸግራል ከነሱ ጋር ሁኖ የሚዋጋ ነገርማ አለ አለዚያማ በፍፁም እነዚህን ታንኮቻችንን በቀላሉ ማቃጠል ከቶ አይቻልም። እነዚህ ሰዎች የተኮሱት ሁሉ መሬት ላይ አይወድቅም ያለ የሙሴና የሃሮን ፈጣሪማ ከድቶናል አበቃ ሌላ የምለው የለኝም"

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🚨 የአል ቃሳም ብርጌድ አመራር ምንጭ ለአልጀዚራ፡-

-

በአል-ዘይቱን ሰፈር እየተካሄደ የሚገኘውን ጦርነት በሙሉ ጥንካሬ፣ አቅም እና ቁጥጥር በመምራት በጠላት ተሽከርካሪዎች፣ መኮንኖች እና በወራሪ ወታደሮች ላይ ከፍተኛ ኪሳራ እያደረሰን ነው።

በአል-ዘይቱን ሰፈር የምናካሂከው ጦርነት አስቀድመን ከጠላት ባገኘነው የስለላ መረጃ መረጃ እና የጥቃት እቅድ ሰነድ በመጠቀም እሱን ተከትለን የምንመራው ነው።

እነዚያን ሰነዶች ኢላማዎችን ለመለየት እና ከጠላት ኃይሎች ጋር በሚጠበቀው የጥቃት መንገድ እና አቀራረብ ለመፋለም የውጊያ እቅድ ለማዘጋጀት ተንትነን ተጠቅመናቸዋል።

በአል-ዘይቱን ሰፈር ውስጥ የጠላት ኪሳራ በጣም ትልቅ ነው, እናም ጦርነቱ አሁንም ከኋላ እና ከፊት ግንባር ቀጥሏል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በሙኒክ የፀጥታ ኮንፈረንስ ላይ በተደረገው የውይይት ክፍለ ጊዜ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ፡"ሐማስ ከፍልስጤማዊያን ፍላጎት ውጭ ነው እና በጋዛ ውስጥ ያለውን የሐማስ ጥንካሬ ለመመልስ የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የሚሰሩ አካላት ተጠያቂ መሆን አለባቸው"

ግብፅ በጣም ወርዳለች ጭራሽ ሐማስ ይጥፋ እያለች ነው

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

🇪🇹⚔️ ኢስላማዊ ተቃውሞ አስፈላጊነቱ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በምዕራብ ኢስያ እና በአረቡ ዓለም ላይ ምዕራባዊያን የሚያካሂዱትን ቅጥ ያጣ ምዝበራ እና ኢስላማዊ መሰረትን የመናድ እንቅስቃሴ በከፍተኛ መስዋዕትነት እየተከላከሉ የሚገኙት እነዚህ የኢስላማዊ ተቃውሞ እንቅስቃሴዎች አስፈላጊነታቸው በብዙዎች ዘንድ እየታመነበት ይገኛል

በተለይም በኢራቅ የሚገኘውን አሜሪካ ሰራሹን የዳኢሽ ቡድን አቅም አሳጥተው ሀገራቸውን ነፃ በማድረግ የተሳካ ስራ ከሰሩ በኋላ የሽብር ሁሉ እናት የሆነችውን አሜሪካን ራሷን ከሀገራቸው ለማስወጣት ወሳኝ ጊዜ ላይ ደርሰዋል

በጋዛ በፍልስጤማዊያን ላይ እየተፈፀመ ያለውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ሀብት እና ስልጣን ካደነዘዛቸው ሙስሊም ሀገራት በተሻለ በተግባር ሲከላከሉ ወራሪዋ እስራኤልን ኃይሏን ሲበታትኑት እያየን ሲሆን የወራሪዋ ህገ ወጥ አካል ዋነኛ አጋር የሆነችውን አሜሪካ ጦርም እረፍት ነስተውት ይገኛሉ

ሐማስ እና ሁሉም የተቃውሞ ቡድኖች ጥቃታቸውን ቀጥለው ዓለም አቀፍ ስጋትን ባይፈጥሩ ኖሮ ዛሬ ላይ ጋዛ የእስራኤል ህጋዊ ምድር ሆና ህዝቦቿም ወደ ጆርዳን ግብፅ እና ሊባኖስ ተሰደው ነበር

አሁን ላይ እንዲህ አይነት የኢስላማዊ ተቃውሞ ቡድኖች ትክክለኛ መማቅር ኖሯቸው ሸሪአዊ አካሄዳቸው መስመር ይዞ ተቋማዊ ማድረግ የሚቻል ከሆነ አረብ ሀገራት ላይ ብቻ ሳይሆን በመላው ዓለም በሚገኙ ሀገራት ቢመሰረቱ ጥሩ ነው ምክንያቱም ቀጣይ ዓመታት ሙስሊም ጠልነት እየጨመረ ግልፅ የሆነ ኃይማኖታዊ ግጭት በየሀገሩ መፈጠሩ አይቀርም ያኔ እንደነዚህ አይነት ወታደራዊ አቅም ያላቸው ኢስላማዊ ቡድኖች ሙስሊሙን ለመከላከል አስፈላጊ ይሆናሉ

ሀገራችን ኢትዮጵያ ላይም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየታየ ያለው ኃይማኖታዊ ጥቃት እየጨመረ የመሄድ አዝማሚያ ስላለው በህጋዊ ማዕቀፍ ውስጥ የሚገኝ ኢስላማዊ ቡድን ቢመሰረት አይከፋም በተለይም ብዙ ሙስሊም በሌለባቸው አከባቢዎች በወንድሞቻችን ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለማስቆም ያግዛል

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group