UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

🗣ታላቅ የፈታዋ ፕሮግራም በኢማሙ አህመድ መስጂድ 🕌❗️❗️❗️

በሸይኽ ኤልያስ አህመድ

   እሁድ በ18/2/2016

     ከ4:00 ሰዐት ጀምሮ - ዙሁር ሰላት ድረስ

አድራሻ

አለም ባንክ (አል-ጋዚ አደባባይ ጎን)

✍ ጥያቄዎቻችሁን ይዛችሁ እሁድ እንገናኝ፡፡

🧕ለሴት እህቶቻችንም በቂ ባታ አለ::

🚙 ከበቂና ምቹ የመኪና ማቆሚያ ጋር

🔊የፓሮግራሙ አዘጋጅ፡-የኢማሙ አህመድ መስጂድ እና መድረሳ ወጣት ማህበር

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Abdushekur Mulu Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አስቸኳይ፡ የካን ዕብራይስጥ ቻናል፡

በርካታ እስራኤላውያን እንዲፈቱ በማድረግ ከጋዛ ሰርጥ ጋር የሚደረገውን ሰፊ ​​የእስረኞች ስምምነት ለማገናዘብ ዝግጁ መሆኗን እስራኤል ለአስታራቂዎቹ አሳውቃለች።ይህም ከኳታር፣ግብፅ እና ሌሎች ሸምጋዮች ጋር እየተካሄደ ያለውን ውይይት የሚያውቁ የፖለቲካ ባለስልጣን ናቸው። ለሰርጡ ነገረው - እና በተለያዩ ሚዲያዎች በተዘገበው ዘገባ መሠረት ሃማስ ነዳጅ ወደ ጋዛ እንዲዘዋወር ፣ የፍልስጤም እስረኞችን እንዲፈታ እና የተኩስ አቁም እንዲደረግ እየጠየቀ ነው - እናም የፖለቲካ ባለስልጣኑ እንዲህ ሲል መለሰ: - “ነገሮች ወደ ብስለት ጊዜ እየተቃረቡ ነው ፣ እና የት እንደሆነ በቅርቡ እናውቃለን እየሄዱ ነው” በማለት ተናግሯል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ይህ የአልጀዚራህ ጋዜጠኛ ከደቂቃዎች በፊት ከጋዛ የቀጥታ ስርጭት እያስተላለፈ ሳለ፤ ከቆይታዎች በኋላ ሚስቱ፣ ትልቁ ልጁ፣ ትንሹ ልጁና ሴት ልጁ እስራኤል ባዘነበችው የቦምብ ጥቃት መገደ'ላቸውን ሰማ።

አላህ የዚህችን አረ'መኔ መጨረሻዋ ያድርገው።

የስንቱን ቤተሰብ ጨረሰች፣ የተወለዱ ህፃናት ሳይቀሩ ቀጠፈች፣ ህልማቸውን አቀጨጨች፣ ህፃናት ያለ ወላጅ፥ ወላጆች ያለ ጧሪ ቀባሪ እንዲቀሩ አደረገች። አላህ ውርደቷን አፋጥኖ መጥፎ ፍጻሜዋን ያሳየን።

BREAKING! Al Jazeera reporter Wael al-Dahdouh bids farewell to his grandchildren, his wife, son and daughter who were just killed after Israeli warplanes bombed their home in #gaza city.

#palestine #gaza

70 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group