UMMA TOKEN INVESTOR

About me

Allah is greatest

erketo abdulkadir Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
erketo abdulkadir Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
erketo abdulkadir Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የፍልሴጤም ህፃናት እውን ፍቅር አይገባቸውም?

አለም ሁሉ ፊቱን ያዞረባቸው በምን ወንጀላቸው ይሆን ጀነትን እስኪገቡ ይቺ አለም ከቶ ለነሱ የተሰራች አትመስልም።ለሁሉም ልጆቿ ሰብስባ ስታበላ ስታጫውት ለነሱ ግን የተለየች ነች ባጭሩ መጥፎ እንጀራ እናት ነች ከአፈሯ ተፈጥረው ሲያበቁ እንደሌላው ሰው በላይዋ ላይ እንዲራመዱ ሳትፈቅድላቸው ከአፍላነታቸው ትቀጫቸዋለች።የህይወትን ትርጉሙ በቅጡ ሳይረዱ የሞትን ፅዋ እየቀመሱ ነው።ከህይወት ይልቅ የሞትን መራራነት እያዩ እየተጸዉ ነው።ከመገናኘት ይልቅ የመለያይትን ውርጅብኟን በየለቱ ታስቃኛቸዋለች።ሞተውም ተከብረው እንዳይቀበሩ ይመስል በመኖሪያ ቤታቸው ላይ እያወደመቻቸው ከአፈር በታች ሆነዋል።ስማቸው እንኳ ሳይተወቅ አካላቸው እንዲበታተን የጭካኔን ጥግ ቀምሰዋል።ልክ ሙሽሪኮች "ሙስላ" እንዳደሩጉት አነስ ኢብኑ ነድር ረዲየላሁ ዓንሁ ማንነታቸውን መለየት ዘበት እየሆነ ነው።ህፃናት ቦርቀው ተጫውተው የሚያድጉበት ዘመን በፊልስጤም ምድር ካከተመ ሰነበተ ቁስላቸው በረታ ህመማቸው ዳግም አገርሽቶ ከእለታት ግልቢያ ውስጥ እየጎደሉ የዋይታ ሲቃን በፊልስጤም ምድር ቢያሰሙም ደራሽ ጠጋኝ አተው ሲዋትቱ እዚም እዛም ይታያሉ።የሰብአዊነት መለኪያው ከነሱ እየተገፈፈው የእስራኤል መንግስትና ጦርሃይል በፍሊስጤም ሆስፒታል ላይ ሳይቀር የጭካኔ በትራቸውን በማሳረፍ የአረመኔት አረንቋ ውስጥ ሰጥመዋል።በታሪክ መዝገብም የማይረሳ ክፋትን ፈፅመው ዱንያን አጨልሞባቸዋል።ሚስቶች ከባለቤቶቻቸው እየተነጠሉ ነው። ትናንት አብረው የዋሉ በአንድ ቀን ልዩነት ተነጥለው ይቀራሉ።ዋ.....ዋ.... ማንን ይጠሩ ከሰማዩ ሀይል ውጪ ማንም የለም።ለፍሊስጤሞች ያላቸው ብስራት አላህ በሸሂድነት እንዲቀበላቸው ያለው እድል ነው።ሀቢባችን ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም በርግጥ ሸሂድ መሆንን ወደዋል። በአላህ መንገድ ላይ ብገደል ዳግም ነፍሴ ተመልሳ አሁንም በአላህ መንገድ ብገደል አሁንም ነፍሴ ተመልሳ ዳግም በአላህ መንገድ ብገደል ወደድኩኝ  ብለዋል

አላህ ሆይ በስቃይ ውስጥ ያሉትን ወንድሞቻችን አንተው እዘንላቸው።ያረብ ድሉን ቅርብ አድርገው

#islam #gaza

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሰበካ ሳይሆን የሰዎችን መብትና ነፃነት መጋፋት ነው‼

==============================

✍ ባለፈ ጦር ኃይሎች አካባቢ የተወሰኑ ወጣቶች የማንንም መብት ሳይጋፉ የመንገድ ላይ ዳዕዋ ጀምረው ነበር። ግን ወዲያው ለእስር ተዳረጉና በዛውም ማሸማቀቂያና ማስፈራሪያ ተደረገባቸው።

በየታክሲው ሰልፍና በመስጂዶች ዙሪያና በሙስሊሞች ሰፈር ሳይቀር እየዞሩ ከባድ የድምፅ ማጉያና ሞንታሪቦ ተጠቅመው ሰዎችን ማደንቆራቸው አንሷቸው፤

ይሄው እንደ ሐድያ ሆሳና ባሉ አካባቢዎች በህብረት የተደራጁ ሰባኪ ተብዬ ወንበደዎች እኚህን በእድሚያቸው የገፉ ሙስሊም አባታችንን ከበው በግድ እስልምናን ለቀህ የእኛን እምነት ካልተከተልክ እያሏቸው ነው።

ነውር ነው! እጅግ ሲበዛ ዓይን ያወጣ ስግጥና!

እነዚያ ሰላማዊ ሙስሊምን ከመንገድ ላይ አፍሰው የሚያስሩ የጸጥታ አካል ተብዬዎች እንዲህ አይነቶቹን ወንበዴዎች ተጠያቂ ያደርጉ ይሆን?

በተለይም ደቡብ አካባቢ እንደዛ የሚያደርጉ አይመስለኝም። እንዳውም አብረው ሲያጅቡና አዳራሽ ገብተው ሲደንሱ ነው የምናውቀው። ይሄ ነገር ገደብ ካልተበጀለትና ከወዲሁ በቃ ካልተባለ ቀስ በቀስ ከዚህ በከፋ ደረጃ ላይ ሊደርስ ይችላል።

የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተብዬው የአንድ እምነት ተቋም፤ ሙስሊሞች ዳዕዋ ሲጀምሩ እንደሚንጨረጨረው ሁሉ እንዲህ አይነት ጋጠ ወጦችን ያወግዝ ይሆን?

የምናየው ይሆናል! ይህንን እምነትን በአደባባይ አስገድዶ የማስለቀቅ ተግባር ሁሉም ሰው ሊኮንነው ይገባል።

የሚመለከተው አካል በነዚህና መሰል አካላት ላይ ተገቢውን እርምጃ ሊወስድ ይገባል። የዚያ አካባቢ እስልምና ጉዳዮችም ተነጋግራችሁ ጉዳዩን ወደ ፍርድ አቅርቡትና ፍትሕ ካለ መቀጣጫና ለሌሎችም ማረሚያ እንዲሆኑ ይደረግ።

||

t.me/MuradTadesse

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group