umma1698131649 Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

"ዛሬ ስለ ገዛ ዝም ያለ ነገም ስለ መካ ዝም ይላል " ዳኢ ማህሙድ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ልብ የሚነካ መልክት

ቢያንስ ቢያንስ በዱአ አግዙን

4 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በዩናይትድ ኔሽን የፍልስጤም አምባሳደር የሆኑት ሪያድ ከእንባቸው ጋር እየታገሉ በዩናይትድ ኔሽን እኚህን ታሪኮች አጋሩ

❝አንድ ሰው (የተገደለችበት) እናቱን አቀፋትና እንደ ህፃን ልጅ እየወተወተ ይለምናት ጀመር «ተመለሽ እለምንሻለሁ! ተመለሽና የፈለግሽው ቦታ እወስድሻለሁ።» እቅፍ አደረጋት ሊለቃትም ፈቃደኛ አልሆነም።❞ አሉና ❝ግን❞ አሉ አምባሳደር ሪያድ ❝ግን ለቅሶ መቀመጫ ጊዜ የለም። ተጨማሪ ሞቶች እየመጡ ነው።❞

ቀጠሉ ሌላኛውን ታሪክ

❝አንድ ወጣት «ጋዛን ለቀን አንወጣም። ጋዛን ጥለን ልንወጣ የምንችልበት ብቸኛው ምክንያት ጀነት ለመግባት ከሆነ ነው።» ብሎ ፃፈ! ከጥቂት ቀናት በኋላ ሄደ።❞

ቀጠሉና ❝አንዳንዶቻችሁ የምትከላከሉለት ጦርነት ይህንን ነው? ልድገምላችሁ ... አንዳንዶቻችሁ የምትከላከሉለት ጦርነት ይህንን ነው? ይህ ጦርነት ሊከላከሉለት የሚገባ ነው?❞

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በዩናይትድ ኔሽን የፍልስጤም አምባሳደር የሆኑት ሪያድ ከእንባቸው ጋር እየታገሉ በዩናይትድ ኔሽን እኚህን ታሪኮች አጋሩ

❝አንድ ሰው (የተገደለችበት) እናቱን አቀፋትና እንደ ህፃን ልጅ እየወተወተ ይለምናት ጀመር «ተመለሽ እለምንሻለሁ! ተመለሽና የፈለግሽው ቦታ እወስድሻለሁ።» እቅፍ አደረጋት ሊለቃትም ፈቃደኛ አልሆነም።❞ አሉና ❝ግን❞ አሉ አምባሳደር ሪያድ ❝ግን ለቅሶ መቀመጫ ጊዜ የለም። ተጨማሪ ሞቶች እየመጡ ነው።❞

ቀጠሉ ሌላኛውን ታሪክ

❝አንድ ወጣት «ጋዛን ለቀን አንወጣም። ጋዛን ጥለን ልንወጣ የምንችልበት ብቸኛው ምክንያት ጀነት ለመግባት ከሆነ ነው።» ብሎ ፃፈ! ከጥቂት ቀናት በኋላ ሄደ።❞

ቀጠሉና ❝አንዳንዶቻችሁ የምትከላከሉለት ጦርነት ይህንን ነው? ልድገምላችሁ ... አንዳንዶቻችሁ የምትከላከሉለት ጦርነት ይህንን ነው? ይህ ጦርነት ሊከላከሉለት የሚገባ ነው?❞

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

የዓለም ህዝብ ግን አይገርምም⁉️

=======================

(ዓለም በዚህ ዘመን አይታው የማታውቀው የጦር ወንጀልና የዘር ጭፍጨፋ በጘዝ'ዛ)

||

✍ 365 km² ስፋት ባላት አነስተኛ ከተማ ውስጥ 2.3+ ሚሊዮን ዜጎች ተጠጋግተው ይኖሩባታል። በዚህች densely populated በሆነች ከተማ ላይ ለተከታታይ 3 ሳምንታት ያላባራ ከ12 ሺህ ቶን በላይ ቦምብ ሲዘንብ፤ በዚህም ሳቢያ፦

1) በትንሹ 7,028 የሚሆኑ ፈለስጢናዊ ሙስሊሞች ሲገደሉ፣

2) ከ70% በላይ የሚሆኑት ህፃናትና ሴቶች ሲሆኑ (2,913 ህፃናትና 1,709 ሴቶች)፣

3) 18,482 የሚሆኑት ለከፍተኛ የአካል ጉዳት ሲዳረጉ፣

4) ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ 481 የሚሆኑት ሲገደሉ (ከመካከላቸው 209 የሚሆኑት ህፃናት ናቸው።)፣

5) ከ1,650 በላይ የሚሆኑት ጀናዛቸው እንኳ ሳይገኝ እስካሁን ድረስ በቦምብ በፈራረሱት ህንፃዎች ስር ሲሆኑ (ከመካከላቸው 940 ህፃናት አሉበት።)፣

6) 731 የሚሆኑ ፈለስጢናዊ ሙሉ ቤተሰቦች ሲገደሉ፣

⑦) 101 የጤና ባለሙያዎች ሲገደሉና 100 የሚሆኑት ሲቆስሉ፣

⑧) 12 ሆስፒታሎችና 32 የጤና ማዕከላት በነዳጅ እጥረትና በቦምብ ጥቃት ከአገልግሎት ውጭ ሲሆኑ፣

9) በኢንኩቤተር ውስጥ የሚገኙ ከ130 በላይ የሚሆኑ ህፃናት ያሉበት ሆስፒታል ባጋጠመው በነዳጅ እጥረት ሳቢያ ነፍሳቸው በእንጥልጥል ላይ ሲገኝ፣

⑩) ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ንጹሐን ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ ካምፖች፣ በት/ቤቶች፣ በሆስፒታል ግቢዎች፣ በመስጂዶችና ቤተ ክርስቲያን ተጠልለው ሳለ በዛው ባሉበት ጥቃቱ ሲያገኛቸው…

(ከሰው ነፍስ አይበልጥምና ወደ አመድነት ስለተቀየሩት ውብ ህንፃዎችና መሠረተ ልማቶችማ አውርተን አንዘልቀውም።)

የሰለጠነ ተብዬው ዓለም አሁንም «ጦርነቱ ይቁም!» ከማለት ይልቅ «እስራኤል ራሷን የመከላከል መብት አላት፣ ሐማስ መጥፋቱን ማረጋገጥ አለባት፣ ከጎንሽ ነን፣ ሐማስ ሽብርተኛ ነው፣ በሐማስ ጥቃት ለሞቱተረ እስራኤላዊያን አዝነናል!…» እያሉ ነው።

ትንሽ አሻሻልን የሚሉት ደግሞ ጦርነቱ መቆም የለበትም፤ ግን የተወሰነች እርዳታ ይግባላቸው ይላሉ።

እስካሁን በጋዛ መብራት የለ፣ ውሃ የለ፣ ምግብ የለ፣ ነዳጅ የለ…። በዚህ የተነሳ የቆሰሉትና መደበኛ ህመም የሚታመሙትም መታከም አልቻሉም።

ዙሪያውን በከበባ ስለሆነ ለጠናበት ታማሚ የውጭ ሕክምና እንዲያገኝ ማድረግ አልተቻለም።

እስራኤል ከላይ በአየር ከምታዘንበው የቦምብ ዝናብ ባሻገር ከምግብና ውሃ እንዲሁም ከሕክምና ከልክላ በጅምላ ጭፍጨፋ የጦር ወንጀልና የዘር ማፅዳት ወንጀል በመፈጸም ላይ ትገኛለች። ይህ ሁሉ የሚሆነው ዓለም እያዬ በ21ኛው ክፍለ ዘመን ነው። ተመድ ተብዬውም ሆነ የትኛውም የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ነኝ የሚል ተቋም ሁሉ የውሃ ሽታ ሆኗል። የነርሱ ህግ እነርሱን ለማዳን እንጂ ለሌላው አይሠራም። እነርሱ ዘንድ የሙስሊም፣ የዓረብና የአፍሪካዊ ሞት ከውሻቸው ሞት በታች ነው።

ግን ነፍስ ሁሉ እኩል ናትና የእጃቸውን አንድ ቀን ማግኘት አይችሉም። ነገ ላይ በሌላ የነርሱ አካል ላይ ጥቃት ሲፈጸም በሚዲያቸውም ሆነ ባልተጻፈው ህጋቸው ከአጥናፍ እስከ አጥናፍ ሲለፍፉ እናገኛቸዋለን።

አላህ ውርደታቸውን ያቅርበው፤ ለተበዳዮች ነስሩን ያፍጥነው።

አላህ የአሸናፊዎች ሁሉ አሸናፊ የሆነ ጥበበኛና ታጋሽ ጌታ ነው። አንድ ቀን አይርላቸውም።

||

t.me/MuradTadesse

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group