UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

❖የጁምዓ ቀን ሱናዎች❖

1 ገላን መታጠብ።

2. ሽቶን መቀባባት እና መዋብ።

3. ሲዋክን መጠቀም።

4. የክት ልብስ መልበስ።

5. በጊዜ መስጂድ መጓዝ።

6. በእግር እየተጓዙ ወደ መስጅድ መሄድ።

7. መስጂድ ከደረሱ በኋላ የሰዎችን ትከሻ በመረማመድ ሰዉን

አለማስቸገር።

8. ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ተህየቱ መስጂድ መስገድ።

9. ኹጥባ ወደ የሚያደርገው ኢማም መዞርና እሱን እያዩ ኹጥባ

ማድመጥ።

10. ኹጥባ በሚደረግበት ሰዓት ፀጥታን መላበስ።

11. ሰደቃን ማብዛት።

12. ከሀሙስ ማታ ጀምሮ እሰከ ጁምዓ ዐስር ድረስ ሱረቱ ከሕፍ

መቅራት።

13. ድዓ ተቀባይነት የሚያገኝበት ሰዓትን መጠባበቅ።

14. በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን በብዛት ማውረድ።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

እስራኤል በ #ጋዛ ሰርጥ ላይ ባደረሰችው የአየር ድብደባ በትንሹ 10,328 ፍልስጤማውያን 4,237 ህፃናት እና 2,719 ሴቶች ተገድለዋል ከ29,956 በላይ ቆስለዋል።

⭕ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 133 ህጻናትን ጨምሮ 548 ፍልስጤማውያን ተገድለዋል።

⭕1,350 ህጻናትን ጨምሮ 2,450 ሰዎች አሁንም በፍርስራሹ ስር አሉ።

⭕1,071 የፍልስጤም ቤተሰቦች ተጨፍጭፈዋል።

⭕በእስራኤል ጥቃት ሰለባ ከሆኑት መካከል 70% የሚሆኑት ህጻናት፣ ሴቶች እና አዛውንቶች ናቸው።

⭕192 የጤና ባለሙያዎች ሲሞቱ ከ100 በላይ ቆስለዋል።

⭕ በትንሹ 46 የፍልስጤም ጋዜጠኞች ተገድለዋል።

⭕18 ሆስፒታሎች እና 40 ጤና ጣቢያዎች በነዳጅ መመናመን ምክንያት ከአገልግሎት ውጪ ሆነዋል።

⭕እስራኤል ነዳጅ ማቋረጧን በቀጠለችበት ወቅት ከ130 በላይ የፍልስጤም ጨቅላ ሕጻናት በአደጋ ላይ ናቸው።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አላህ ሆይ! የጋዛ ነፍሶችን በችሎታህ ጠብቃቸው! አንተው በራህመትህ አውጣቸው! !!

ኃይልህንም በበደለኞች ላይ አሳርፍ!

በአይናችንም አሳየን! !!

ያ አሏሁ!!!!!! ያ አሏሁ!!!!! ያ አሏሁ!!!!

ፍልስጤም አዳሯ ይሄንን ይመስል ነበር እኛ ግን ያለ ምንም ሃሳብና ጭንቀት እያነጋን ነዉ

ቢያንስ በ ዱዓ እናግዛቸው

Send as a message
Share on my page
Share in the group
salahadin jemal Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group