UMMA TOKEN INVESTOR

Translation is not possible.

ጋዛ የኢማሙ ሻፊዒይ ሀገር ናት!

-----

በጋዛ የተወለዱት የአህሉ ሱንና ወል ጀመዓ ኢማም ሙሐመድ ኢብን ኢድሪስ አሽ-ሻፊዒይ እንዲህ ብለው ነበር።

"ከቁርአን ውስጥ አንዲት አያት አለች። በበዳዮች (ለዟሊሞች) ላይ አውዳሚ ቀስት ስትሆን፣ ለተበዳዮች ደግሞ ተስፋ ናት"

"ያቺ አያት (አንቀጽ) የትኛዋ ናት?" ተብለው ሲጠየቁ የሚከተለው አንቀጽ መሆኑን ተናገሩ።

” ﻭﻣﺎ ﻛﺎﻥ ﺭﺑﻚ ﻧﺴﻴﺎ “

“ጌታህም ረሺ (ዘንጊ) አይደለም”

(መርየም 64)

-------

አዎን! ጌታችን በዳዮች የሚሰሩትን እያንዳንዱን ግፍ እየተመለከተ ነው። ደግሞም በዳዮች ከሰሩት ግፍ አንዱንም አይረሳም። ሁሉም ነገር በእርሱ ዘንድ እየተመዘገበ ነው። እርሱ የወሰነው ጊዜ ሲደርስ ደግሞ ለግፈኞችና ለበዳዮች የእጃቸውን ይሰጣቸዋል።

አብሽር! አብሽር!

-----

ፎቶው የጋዛ ከተማ ከሜድትራኒያን ባሕር ስትታይ የነበራትን ገጽታ ያሳያል። ዛሬ ሁሉም ነገር አፈር እየለበሰ ነው።

ይህም ያልፋል እንግዲህ።

Free Palestine.

End the Occupation

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

     ስለ አቅሷ ምን ያውቃሉ??

🕌አቅሷ ማለት፦

   ነብዩﷺ ከጌታቸው ሰላት ለመቀበል ወደ ሰማይ ሲወጡ ጉዞ ያደረጉባት መስጂድ ናት።

{سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَى بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ}

{ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጂድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ አቅሷ መስጂድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው (ጌታ) ጥራት ይገባው። ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው (አስኼድነው)፡፡ እነሆ እርሱ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡}

    [አል_ኢስራእ:1]

🕌አቅሷ ማለት፦

  ሙስሊሞች ከሂጅራ በኋላ ለአስራ ሰባት ወራት አካባቢ ተቀጣጭተው የሰገዱባት የመጀመሪያዋ ቂብላ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

  መካ ከምትገኘው መስጂደል ሓራም እና መዲና ከምትገኘው መስጂደል ነበዊ ቀጥሎ ጓዝ ጠቅልሎ መሄድ የተደነገገላት ሶስተኛዋ መስጂድ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

ነብዩﷺ ኢስራእ ባረጉበት ሌሊት  ሁሉም ነብያቶች ተሰብስበውላቸው ኢማም ሆነው ያሰገዱባት መስጂድ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

መስጂደል ሓራም እና መስጂደል ነበዊ ሲቀር ሌላ ቦታ ከሚሰገድ ሰላት እሷ ላይ ሲሰገድ አምስት መቶ እጥፍ በላጭነት ያለው መስጂድ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

   ከመስጂደል ሓራም ቀጥሎ ምድር ላይ የተገነባችው ሁለተኛዋ መስጂድ ናት።

🕌አቅሷ ማለት፦

   አላህ እሷንም ዙሪያዋንም በረካ ያደረጋት የሆነች መስጂድ ናት። {…الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ…}

🕌አቅሳ ማለት፦

    ነብዩላህ ሙሳﷺ አላህ ወደ እሷ አስጠግቶ እንዲያሞተው እና እዝያው አካባቢ እንዲቀበር የተማፀነው ቦታ ናት።

🕌አቅሷ ማለት

  ቡኻሪ በዘገበው ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦

  «ነብዩ ሱለይማን መስጂደል አቅሷ ገንብቶ ካጠናቀቀ በኋላ ለአላህ ሶስት ነገር እንዲሰጠው ለመነው። "ፍርዱ የአላህን ፍርድ እንዲገጥም፣ ለማንም ሰው የማይሰጥ የሆነ ንግስና እንዲሰጠው እና ማንኛውም ሰው ሰላትን ለመስገድ ብቻ ፈልጎ ወደዚህ መስጂድ የመጣ እንደሆነ ከመስጂዱ ሲወጣ እናቱ እንደ ወለደችው ቀን ከወንጀሉ የነፃ ሆኖ እንዲወጣ" ነብዩﷺ ሁለቱ እንኳ በእርግጥም ተሰጥቶታል፤ ሶስተኛውም እንደ ተሰጠው እከጅላለሁ» ብለዋል።

🕌አቅሷ ማለት፦

  የቂያማ ቀን መቀሽቀሻዋ ምድር ናት። መይሙና ቢንት ሳዕድ አስተላልፋው ኢማሙ አልባኒ ሰኺኽ ብለውታል።

🕌አቅሷ ማለት፦

   የሚያረጋግጥ ግልፅ መረጃ ባይገኝም: ለመጀመሪያ ጊዜ የገነባው ከፊሎች አባታችን ኣደም፣ ከፊሎቹ የነብዩ ኑሕ ልጅ፣ ሌሎቹ ደግሞ ነብዩ ኢብራሂም እንደ ገነቧት ይዘግባሉ። ከዝያም ነብዩላህ ሱለይማን አሳምረው እንደገነቧት ታሪክ ዘጋቢዎች ያወሳሉ።

  ይህም የመስጂዷ ትልቅነት ከሚያሳዩ ነጥቦች አንዱ ነው።

ዓለም የካዳት ሙስሊሞች የረሷት አቅሷ እነሆ ዛሬ ውሻ ሆኖ ከመኖር  አንበሳ ሆኖ መሞት ምርጫቸው ያደረጉ ጀግና ልጆቿ "ለበይኪ ለበይኪ ያ አቅሷ" ብለው ተነስተዋል።

  አላህ የድል ባንዲራ ያስጨብጣቸው!!

ለበይኪ ለበይኪ ለበይኪ ያ አቅሷ

{وَأُخْرَى تُحِبُّونَهَا نَصْرٌ مِّنَ اللَّهِ وَفَتْحٌ قَرِيبٌ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِينَ}

አብሽሩ ኢንሻ አላህ ድሉ ቅርብ ነው!!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

‏﷽🕋

﴿ إنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَاالَّذِينَ آَمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وسَلِّمُوا تَسْليمًا

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

قُآلَ ࢪسِوٌلَ آلَلَهّ ﷺ :

- آلَصّلَآةُّ نِوٌࢪُ ، وٌآلَصّدٍقُةُّ بًُࢪهّآنٌِ، وٌآلَصّبًࢪُ ضيَآءٌ، وٌآلَقُࢪآنُِ حًُجَّّةٌّ لَڪَ أوٌ عٌلَيَڪ 🌱

Send as a message
Share on my page
Share in the group