UMMA TOKEN INVESTOR

ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፡-

{ أتاني جبريل فقال: يا محمد، عش ما شئت فإنك ميت، وأحبب من شئت فإنك مفارقه، واعمل ما شئت فإنك مجزي به، واعلم أن شرف المؤمن قيامه بالليل،

وعزه استغناؤه عن الناس } .

“ጂብሪል እኔ ዘንድ በመምጣት እንዲህ አለኝ፦

'የፈለግከውን ያክል ብትኖር ትሞታለህ! የፈለግከውን ብትወድ ትለየዋለህ! የፈለግከውን ስራ ዋጋውን ታገኛለህ! እወቅ! የሙእሚን ክብሩ የሌሊት ሶላት መስገዱ፣ የበላይነቱ ደግሞ ከሰዎች መብቃቃቱ ነው፡፡”

(ሐኪም ዘግበውታል፡፡ አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል)

Ibnu Munewor

=

የቴሌግራም ቻናል፡-

https://t.me/IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group

ሰውን መሠተር ነው እንጂ ማዋረድ ትርፍ የለውም።

ኢብኑ-ቀይም "በሆነ ወንጀል ሰውን ያነወረ ሰው ያንን ወንጀል ሳይሰራው አይሞትም" ይላሉ።

ዐብደላህ ኢብኑ መስዑድ ደግሞ "በውሻ ባሾፍ እንኳ ውሻ እንዳልሆን ብዬ እፈራለሁ፡፡"ይላሉ

ደጋጎችና ጥንቁቆቹ እንዲህ ናቸው። በሰው ነውር ላይ ሙድ አይዙም፤ አላህ በፈተነው ሰው አያላግጡም፣ በአፈጣጠሩም ሆነ በእንከኑ አያሾፉም፣ ያጠፋውን ቀርበው ይመክሩታል እንጂ አያሙትም፣ አይስቁበትም።

ሷሊሖቹ ሰዎች:-የጠፉት እንዴት እንደጠፉ ሳይሆን ነጃ የወጡት እንዴት ነጃ እንደወጡ ነው ጭንቀታቸው። ዛሬ በሰው ወንጀል የምትስቁ ነገስ እናንተ ላለመሥራታችሁ ምን ዋስትና አላችሁ? መሳደብም ሆነ መሳለቅ መልካም አይደለም።

አላህ ይሠትረን።

copy

Send as a message
Share on my page
Share in the group

الجنة ليس فيها موت ولا مرض

ولا هم ولا غم ولا حُزن

جعلنا الله وإياكم من أهل الجنة

Send as a message
Share on my page
Share in the group

‏{ لو كان الدّين بالعاطفة لكان

جميع أهل البدع على حق }

العلامة ابن عثيمين رحمه الله

🎙️ اللقاء الشهري (33)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group