ካስማ ኢስላማዊ ድርጅት/ Kasma Islamic Organization
ዛውያዎችንና ሐሪማዎችን ለመርዳት የተዘጋጀ ፕሮጀክት አካል የመሆን ጥሪ
ሀገራችን ኢትዮጲያ ከጥንት ጀምሮ እጅግ የሚያኮሩ እና በእስልምና ታሪክ የማይረሱ እስልምናን ያስተማሩ ለብዙዎች አርአያ የሚሆኑ መሻይኾች እና የእውቀት ማእከላት ሐሪማዎች መገኛ መሆኗ ይታወቃል። ኢስላምን ለትውልድ ከማስተላለፍ አንጻር አበርክቷቸው እጅግ የገዘፈና የማይተካ ነው፡፡
አሁን አሁን እነዚህ እንቁና አብሪ ከዋክብት እንዲሁም የከዋክብቱ መናገሻ ሀሪማዎች ብርሀናቸው በዘርፈ ብዙ ችግሮች እየደበዘዘ ይገኛል፡፡ ከነዚህም ችግሮች መካከል ጥልቅ የሆነ የኢኮኖሚ ችግር ዋነኛውና አሳሳቢ ቸግር ሲሆን በካስማ ኢስላማዊ ድርጅት ተነሳሽነትና አስተባባሪነት “ ውለታ እንደዋዛ” በሚል መሪ ቃል ችግሮችን በተቻለ አቅም ሁሉ እንቅስቃሴ መጀመራችን ይታወቃል፡፡
ሐሪማዎችንና ዛውያዎችን እንመግብ፣ ሀሪማዎችንና ዛውያዎችን እናልብስ በሚል ከ ህዳር 03/2016 ዓል ጀምሮ ፕሮጀክት ይፋ በማድረግ ወደ እንቅስቃሴ ተገብቷል፡፡ ይህ ፕሮጀክት ከላይ የዘረዘርናቸውን ችግሮች ለመቅረፍ ከሚደረጉ እንቅስቃሴዎች መካከል አንዱ ሲሆን በተለይም ሀሪማዎች አሁን ያሉባቸውን አንገብጋቢ የምግብ፣ የልብስና የትም/ት ቁሳቁስ ችግሮች በተቻለ ፍጥነት ለመፍታት ታስቦ የተቀረጸና ወደተግባር የገባ ፕሮጀክት ነው፡፡ በመሆኑም እርሶ የዚህን መልካም ተግባር አካል በመሆን የበኩሎትን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ጥሪ እያቀረብን የተጠቃሚውና የድጋፍ አይነቶች በፓኬጅ ተከፋፍሎ ቀርቧል፡፡
የፕሮጀክቱ ተጠቃሚዎች:
በዚህ ፕሮጀክት በ 50 ሀሪማዎች ዉስጥ ያሉ መሻይኾች ደረሶችና ኻዲሞች በድምሩ 12,550 የሐሪማ ቤተሰቦች ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በሐሪማ ዙሪያ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች እና አጠቃላይ የሀገራችን ሙስሊሞች ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡
ለድጋፍ የሚያስፈልጉ ግብአቶች በአይነት እና በጥሬ ገንዘብ የሚሆን ሲሆን
ምግብና ምግብ ነክ ግብአቶች
የልብስ ፣ የጫማና ተያያዥ ግብአቶች
ኪታብና ሌሎች የትም/ት ቁሳቁስ ግብአቶች
በአይነት ማሰባሰቢያ ማእከሎች:
አዲስ አባባ:
1, ፍል ውሀ መስጅድ 2, ቤቴል መስጅድ 3, ቄራ መስጅድ ሲሆኑ ቀሪ ማእከላትን በሂደት እናሳውቃለን
ክፍለ ሀገር:
ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ባቲ፣ ኸሚሴ፣ ሰመራ፣ ሎጊያ፣ ሻሸመኔ፣ ዲላ እና ሃላባ። ሌሎችን በሂደት እናሳውቃለን
ፕሮጀክቱ በዋናነት በአይነት ቁሳቁሶች ላይ ትኩረት የሚያደርግ ሲሆን ምናልባት በካሽ ማበርከት ከተፈለገ የ1 ደረሳ የወር ፓኬጅ 1000 ብር፣ የአንድ ሸይኽ የወር ፓኬጅ 5000 ብር በመሆኑ በሚከተሉት የካስማ ኢስላማዊ ድርጅት የባንክ ቁጥሮች፣ ጎፈንድሚ፣ ካሽአፕ እና ዜላ አበርክቶዎትን ሊልኩ ይችላሉ።
1 ዘምዘም ባንክ ፡ 0015172010301
2 ሂጅራ ባንክ፡ 1000013130001
3 ኢ/ ን/ ባንክ፡ 1000517781178
4 አቢሲንያ ባንክ፡ 159957519
5 ኮኦፕሬቲቭ ባንክ ፡ 1023500155737
6 የጎፈንድሚ አድራሻ: https://gofund.me/738dfca1
Cashapp and Zelle: 7035086164
ለበለጠ መረጃ:
0970707011|| 0938383802 || 0904593982
Comment has been successfully reported
The post has been successfully added to your timeline!
You have reached your limit of 100000 friends!
File size error: The file exceeds the allowed limit (9 GB) and can not be uploaded.
Your video is being processed,
We’ll let you know when it's ready to view.
It's impossible to upload the file: This file type is not supported.
We have detected adult content on the uploaded image,
therefore we have declined the uploading process.
To get a verification (tick) on the Islamic social network Umma Life, you must meet at least one of the following criteria: 1. Social network activity: Participants seeking verification must be active users of the social network. At least one useful message must be posted per day, and the message topics can be non-religious. 2. A well-known Islamic blogger or Muslim: If you are a well-known Islamic blogger or Muslim, even if your activities are not related to religious topics on the Internet, you can also apply for verification. 3. A large number of subscribers or active religious pages: If you have a lot of subscribers on social networks or you actively manage useful religious pages, this can also be a basis for getting verified. If you meet at least one of these criteria, submit an application for verification on the Islamic social network Umma Life via private message https://ummalife.com/ummalife and your account will be reviewed by the social network administration.