UMMA TOKEN INVESTOR

About me

አላህ ለኔ ጌታ ከመሆኑ የበለጠ ምን መታደል አለ? አላህዋዬ ተደራራቢ ምስጋና አስታዋሾች ባስታወሱ፣ ዘንጊዎች በዘነጉ ልክ፣ በምናውቃቸውም በማናውቃቸውም ፍጥረታትህ ብዛት ላንተ የተገባ ነው አልሃምዱሊላህ።

Translation is not possible.

ሐባን ኢብኑ ሙንቂዝ [ረዐ] እንደዘገቡት:

«አንድ ሰውዬ እንዲህ አለ: ‐ «የአላህ መልክተኛ ሆይ! የዱዓዬን ሲሶ(አንድ አራተኛ) ለርሶ ሶለዋት ላድርገው?»

እርሳቸውም:‐ «ከፈለግክ አዎን!» አሉት።

«ሁለት ሶስተኛውን ላድርገው?» አላቸው።

«አዎን!» በማለት መለሱለት።

«ሁሉንም ለርሶ ሶለዋት ላድርገው?» ጠየቀ።

የአላህ መልክተኛ [ﷺ] እንዲህ አሉ:‐ «እንደዚያ ከሆነ ያሳሰበህን የዱንያም ሆነ የአኺራን ነገር አላህ ይገላግልሀል።»

ሹዐቡል‐ኢማን ላይ በይሀቂይ ዘግበውታል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Zebiba Ahmed Changed her profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group