#ራስን #መታገል (#ሙጃሃዳ)
#ክፍል_14
#ሐዲሥ 11 / 108
አቡ ሱፍያን ዐብደላህ ኢብኑ በሽር አል-አስለሚያ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕከተኛ (ሶ.ዐ.ወ)፦ “ከሰዎች ሁሉ በላጩ ዕድሜው የረዘመና ሥራውም መልካም የሆነለት ነው” ብለዋል። (ተርሚዚይ ዘግበውታል፤ “ሐሰን” ነውም ብለዋል)
ከሐዲሡ የምንማረው ቁምነገር
=› ዕድሜ መርዘሙ፥ በመልካም ሥራ ከደመቀ፥ ወደ አላህ ለመቃረብ የሚረዱ የመልካም ሥራዎች ስንቅ የሚካበትበት በመሆኑ፥ እጅግ የሚጓጉለት ነው። በአንጻሩ ክፋትን እንጅ ደግነትን የማከል ተስፋ ለሌለው የዕድሜው መርዘም ለበለጠ ጥፋት የሚያበቃ በመሆኑ አስፈላጊው አይደለም። ዕድሜው ረዝሞ ሥራው የከፋ ከሆነ ሰው የበለጠ መጥፎ የለም።
Umma Life
https://ummalife.com/MuslimEthio
ቴሌግራም/ telegram/
https://t.me/ethiomuslim_1
#ራስን #መታገል (#ሙጃሃዳ)
#ክፍል_14
#ሐዲሥ 11 / 108
አቡ ሱፍያን ዐብደላህ ኢብኑ በሽር አል-አስለሚያ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕከተኛ (ሶ.ዐ.ወ)፦ “ከሰዎች ሁሉ በላጩ ዕድሜው የረዘመና ሥራውም መልካም የሆነለት ነው” ብለዋል። (ተርሚዚይ ዘግበውታል፤ “ሐሰን” ነውም ብለዋል)
ከሐዲሡ የምንማረው ቁምነገር
=› ዕድሜ መርዘሙ፥ በመልካም ሥራ ከደመቀ፥ ወደ አላህ ለመቃረብ የሚረዱ የመልካም ሥራዎች ስንቅ የሚካበትበት በመሆኑ፥ እጅግ የሚጓጉለት ነው። በአንጻሩ ክፋትን እንጅ ደግነትን የማከል ተስፋ ለሌለው የዕድሜው መርዘም ለበለጠ ጥፋት የሚያበቃ በመሆኑ አስፈላጊው አይደለም። ዕድሜው ረዝሞ ሥራው የከፋ ከሆነ ሰው የበለጠ መጥፎ የለም።
Umma Life
https://ummalife.com/MuslimEthio
ቴሌግራም/ telegram/
https://t.me/ethiomuslim_1