nursefanura shared a
Тарҷума мумкин нест.

የእስራኤል ብሄራዊ ደህንነት ሚኒስትር ኢታማር ቤን ጊቪር አለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት በእስራኤል ላይ ተከታታይ አስቸኳይ እርምጃዎችን በመወሰን ብይን መስጠቱን ተከትሎ ፍርድ ቤቱን "ፀረ-ሴማዊ ነው" በማለት ፈርጇል።

ሚኒስትሩ የፍርድ ቤቱን ውሳኔዎች ችላ በማለት "የእስራኤልን ሀገር መንግስት ቀጣይ ህልውና አደጋ ላይ የሚጥሉ ውሳኔዎች መደመጥ የለባቸውም" ሲሉ አሳስቧል ።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group