Translation is not possible.

ያሳዝናል‼

========

✍ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ላይ ባካሄደችው የአየር ድብደባ በትንሹ 11,078 ፍልስጤማውያን፣ 4,506 ህፃናት እና 3,207 ሴቶች ተገድ'ለዋል፤ ከ27,490 በላይ ቆስለዋል።

- ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 94 ህጻናትን ጨምሮ 260 ፍልስጤማውያን ተገድለዋል።

- 1,500 ህጻናትን ጨምሮ 2,700 ያህል ሰዎች አሁንም በፍርስራሹ ውስጥ አሉ።

- 1,130 የፍልስጤም ቤተሰቦች ተጨፍጭፈዋል።

- በእስራኤል ጥቃት ሰለባ ከሆኑት መካከል 70% የሚሆኑት ህጻናት፣ ሴቶች እና አዛውንቶች ናቸው።

- 198 የጤና ባለሙያዎች ሲሞቱ ከ100 በላይ ቆስለዋል።

- በትንሹ 46 የፍልስጤም ጋዜጠኞች ተገድለዋል።

- 21 ሆስፒታሎች እና 47 ጤና ጣቢያዎች በነዳጅ መመናመን ምክንያት ከአገልግሎት ውጪ ሆነዋል።

- እስራኤል ነዳጅ ማቋረጧን በቀጠለችበት ወቅት ከ130 በላይ የፍልስጤም ጨቅላ ሕጻናት በአደጋ ላይ ናቸው።

በዓለም ላይ አሉ የሚባሉ ኃያላን ሁሉ ተሰባስበው 351 km² ስፋት ባላትና ላለፉት 17+ አመታት በማዕቀብ (ከበባ) ውስጥ ባሳለፈች አንድት አነስተኛ ከተማ ላይ የጀምላ ዘር ማፅዳት ወንጀል እየፈጸሙ ይገኛሉ።

አንድ እንኳ ሃግ የሚላቸው የለም። ይህች አነስተኛ ከተማም ከ2.4 ሚሊዮን ገደማ ህዝቦቿ ጋር እስካሁን ድረስ አንድ ወር ሙሉ ትንፋሿ ሳይቋረጥ በጽናት ትግሏን ቀጥላለች።

መጨረሻውን አላህ ይወቅ።

ኢላሃና! እኛ ከዱዓእ ውጭ አቅም የለንምና አንተ ጣልቃ ግባ‼🤲🤲🤲

||

t.me/MuradTadesse

https://ummalife.com/MuradTadesse

Murad Tadesse | UmmaLife

Murad Tadesse | UmmaLife

★Electrical and Computer Engineer from AAiT,AAU ★M. Sc Candidate in AI ★MA in Leadership ★Software Developer ★Programmer ★Former Memebership Coordinator @ESSS ★Ethical Hacker ★Founder and CEO
Send as a message
Share on my page
Share in the group