UMMA TOKEN INVESTOR

About me

፨ ለጋስ ሰው ማለት ከተረፈው የሰጠ ሳይሆን ካለው ላይ ያካፈለ ነው!!!

Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

〰〰😘 #እናት! 😘〰〰〰

✔️በኡመር ረ.ዐ ዘመን ነው አንድ ሠውዬ እናቱን ሀጅ ሊያስደርጋት ከየመን መካ ድረስ ተሸክሟት ይመጣል ።

አስቡት መኪና በሌለበት አውሮፕላን ባልታሰበበት ዘመን እናቱን በጀርባው ተሸክሞ ከ2.000ኪሎ ሜትር በላይ ዳገቱን ቁልቁለቱን ተራራውን አቋርጦ መካ ድረስ መምጣት? በዛ ላይ ሰውየው ምን እንዳለ ታውቃላችሁ?

〰〰〰〰… "በአላህ ይሁንብኝ ግመሎች ሁሉ መንገዱን ቢፈሩት እኔ ግን አልፈራሁትም "… ይል ነበር ።

ጉዞውን ጨርሶ መካ ሲገባ የአማኞች መሪ (ኡመር ኢብኑልህጣብን )ረ.ዐ ያገኛቸዋል።

⭐️ከጀርባው እናቱን እንደተሸከመ ሳያወርዳት ውስጡ ያለውን ጥያቄ ጠየቃቸው

…" አንቱ የአማኞች መሪ ሆይ አሁን የእናቴን ሀቅ አልተወጣሁምን ? "…ማለት ይጠይቃቸዋል ።

ኡመር ኢብኑል ህጣብ የሰውየውን ድካም ቢረዱም የሠጡት መልሥ ግን አስገራሚ ነበር ።

〰〰〰🍃" በአላህ ይሁንብኝ አንተን ለመውለድ ስታምጥ አንድ ጊዜ የተጨነቀችውን አይሆንም ወይም አንድጊዜ እንቅፋት ሲመታህ የተጨነቀችውን አይታካም " በማለት ነበር የመለሡለት ።

‼️ሱብሀን አላህ !!!

አስተውል ጀነት ያለው በእናት እግር ሥር ነው

"ወደ መልካም ነገር  ያመላከተ ሰው የሰራውን ሰው ያህል አጅር ያገኛል" ረሱል (ﷺ)

@yasin_nuru <> @yasin_nuru

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሁለት ነገሮች በጣም ያሳዝናሉ ጀናዛ ሆኖ እንጂ መስጂድ ገብቶ የማያውቅ ሰውና በከፈኗ እንጂ ራሷን ሸፍና የማታውቅ ሴት!!

Telegram👇👇👇

ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇 share👇

┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓ https://t.me/fedluislamicnote

┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሰደቃ ያለ ገንዘብ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿وَتُمِيطُ  الْأَذَى عَنِ الطَّرِيقِ صَدَقَةٌ﴾

“ከመንገድ ላይ አስቸጋሪ ነገር ማሰወገድ ሰደቃ ነው።”

📚 ቡኻሪ (2959) ሙስሊም (1009) ዘግበውታል

ጆይን፦ Telegram👇👇👇

ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇 share👇

┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓ https://t.me/fedluislamicnote

┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ልብ በል !

ብርቱ ሰው ማለት ስሜትና ጎጂ ፍላጎቱን የሚያሸንፍ ሰው ነው።

"መጥፎ ስሜትና ጎጂ ፍላጎንት መቃረን የሰው ልጅ ልቡ፣ አካሉና ምላሱ ብርቱ እንዲሆን ያደርጋል።

አንዳንድ ቀደምቶች (ስሜቱን ማሸነፍ የሚችል ሰው ለብቻው አንድ ከተማ ድል አድርጎ ከሚቆጣጠር ሰው ይበልጥ ጠንካራ ነው) ይሉ ነበር" አል-ኢማም ኢብኑል ቀዩም 📖 ረውደቱል-ሙሒቢን

#ዲንና አኽላቅን በሚጎዳ ነገር ጊዜ ማሳለፍና መዝናናት ጎጂ ፍላጎትን መከተል ነው።

Telegram👇👇👇

ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇 share👇

┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓ https://t.me/fedluislamicnote

┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

Send as a message
Share on my page
Share in the group