UMMA TOKEN INVESTOR

aum Amina Life Bagikan sebuah
7 Bulan Terjemahkan
Tidak bisa diterjemahkan.

ከረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም የተላለፉ 10 ትልላቅ የቂያማ ቀን ምልክቶች:-

1 የደጃል መምጣት !

2 የመርየም ልጅ ነብዩሏህ ኢሳ (ዐሰ) ደጃልን ለማጥፋት ከሰማይ መውረድ!!

3. የየዕጁጅ እና መዕጁጅ መምጣት !

4. በስተ ምስራቅ የ 1ከተማ መሬት መደርመስ ክስተት ማለትም ከተማዋ የት እንደገባች እስማይታወቅ ትጠፋለች። (ትሰምጣለች)

5 ደግሞ እንደዚሁ በስተ ምዕራብ አንድ ትልቅ ከተማ ተገለባብጣ ትጠፋለች።

6 ብዙ የአረብ ግዛት መሬት ይደረመሳል ሰዎች ምድር ምን ነካት?? እያሉ ይነጋገራሉ !

7 ብርቱ የሆነ ጭስ ይነሳል በሰማይ ና በምድር ይሞላዋል ለአማኞች ወረርሽኝ ሲሆን ለከሃዲዎች ቅጣት የሆነ።

8 ፀሀይ በመግቢያዋ ትወጣለች ያኔ መላኢካዎች ብዕራቸውን ያስቀምጣሉ። የተውበት በር ይዘጋል። የመልካም ስራ የመጥፎ ስራ የሁሉ ነገር መቀበያ መዝገብ ይዘጋል።

9 አንድት እንሰሳ ትወጣለች ሰዎችን ምታናግር የሆነች ከሃ* ዲውን ከሃ* ዲ ሙዕሚኑን ሙዕሚን ያለች ምትናገር።

10 ሰዎችን ሁሉ አንድ ቦታ ምትሰበስብ እሳት ትከሰታለች ሰዎች ከሷ የሸሹ አንድ ቦታ ይሰበሰባሉ። አላህም አንድት ምርጥ ንፋስ ይልካል በ ላኢላሀ ኢለሏህ ያመነውን ሁሉ ነፍስ ምትወስድ የሆነች የአላህ የሆነን ነገር ሁሉ ምትወስድ የሆነች!! ሙእሚኖች እንዳለ ያልቃሉ በአሽራሮች በክፉ ከሃዲዎች ላይ ቂያማ ትቆማለሽ። የዛኔ የዱንያ ነገር ያበቃለታል።

ጌታችን ሆይ የተውበት በርህ ሳይዘጋ በፊት እውነተኛ ተውባን ስጠን።

Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup
aum Amina Life Bagikan sebuah
Tidak bisa diterjemahkan.

#አራዳ (ብልጥ) ማለት…

ከሸዳድ ቢን አውስ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿الْكَيِّسُ  مَنْ  دَانَ نَفْسَهُ  وَعَمِلَ لِمَا بَعْدَ الْمَوْتِ، وَالْعَاجِزُ مَنْ أَتْبَعَ نَفْسَهُ هَوَاهَا، وَتَمَنَّى عَلَى اللَّهِ﴾

“ብልጥ ማለት ነፍሱን ተቆጣጥሮ ከሞት በኋላ ላለው (ህይወቱ) የሰራ ነው። ሰነፍ ማለት ነፍሱን ዝንባሌዋን እያስከተላት በአላህ ላይ አጉል የተመኘ ነው።”

📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2459

Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup
aum Amina Life Bagikan sebuah
7 Bulan Terjemahkan
Tidak bisa diterjemahkan.
3 Dilihat
Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup
aum Amina Life Bagikan sebuah
Tidak bisa diterjemahkan.

በፍርስራሽ ስር ሆኖ እንዲህ አይነት መረጋጋት አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ሆኖም ፈገግታ ይሄ ከፈጣሪ የሚሰጥ ውድ ስጦታ ነው የጠላትን ልብ የሚያሸብር የሚያንኮታኩት የወዳጅን ልብ ደሞ በተስፋና በደስታ የሚሞላ‼

ፍልስጤም

image
Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup
aum Amina Life Bagikan sebuah
7 Bulan Terjemahkan
Tidak bisa diterjemahkan.

#በህይወት ውጣ ውረድውሰጥ ስትኖር የሚጠቅሙህ እና ልብ ልትላቸው የሚገቡ #8 ነጥቦች

*****

1. #ያለፈ #ነገር እንደማይቀየር አትርሳ!

ላወቀበት ሰው ግን ያለፈው ለወደፊቱ የራሱ የሆነ ትምህርት አለው፣

ካለፈው ነገርህ ተማር እንጅ በፍፁም አታማርር፣

ማማረር ነገህን በጎ አያደርገውም።

2.#የሰዎች ሃሳብ #የአንተን ማንነት አይገልፅም!

ማንነትህ አንተ ውስጥ ነው ያለው፣

መልካም አድርግ ሌላውን እርሳው የሁሉም ሰው የህይወት መንገድ

(ጉዞ) ይለያያል ፣ ለሁሉም ጊዜ አለውና ጊዜው በደረሰ ሰው ሁኔታ አትቅና።

3. #ለሰዎች ለደስታቸው እንጂ #ለሀዘናቸው መንስዔ አትሁን!

►በሰዎች ደስታ→ደስ ይበልህ!

►ለሰዎች→ክፉ አትመኝ፣

►በሃዘናቸውም→አብረህ እዘን፣

►ሰዎች ሲያዝኑ→አትደሰት፣

►ሰው ከሆንክ→የሰው ነገር ይሰማህ፣

ይህ ማለት ግን ተንኮል እየሰሩ ከሚደሰቱ ሰዎች ጋር ተደሰት ማለት

አይደለም። ሰው እያስከፋ ብሎም እየገደለ የሚደሰት አለ ፣ አንተ ከተጎዳው ሰው ጋ ሁን፣ አስተውል።

4. #በጊዜ ስራ እንጂ #ጊዜ ባንተ ላይ አይስራ!

ጊዜ የማይፈውሰውና የማይቀይረው ነገር የለም። አንተንም ጊዜውይ ቀይርህ ዘንድ ፍቀድለት፣ በተሰጠህ ጊዜ ለመልካም ነገር ሱሰኛ ሁን

5.''ሰው #የዘራውን ያጭዳል" የሚለውን አባባል #አስታውስ፣

የሰራኸውና የምትሰራው ነገር የሆነ ጊዜ ላይ ዞሮ ያገኝሃል፣ መጥፎ ከሰራህ እንደስራህ፣ መልካም ከሰራህም እንደዚያው

ይገጥምሃል። ክፉ ነገር እየዘራህ መልካም ነገር አትጠብቅ ፣ ራስህን አትሸውድ።

ጤፍ ዘርተህ ባቄላ አትጠብቅ፣ ጤፍ የዘራ ገበሬ ጤፍ

እንደሚያጭድ ሁሉ፣ አንተም የዘራኸውን በእጥፍ ታጭዳለህ።

6. #ለራስህ ስትል #መልካም ሁን፣ በጎውንም አስብ!

ለራስ ማሰብ ማስተዋል እንጅ ራስ ወዳድነት አይደለም። ራሱን የማይወድ ሰው ሌላውን አይወድም።

7. #መልካም ጓደኛ ከፈጣሪ የሚሰጥ ጸጋ መሆኑን አትርሳ

√የጓደኛህን ስሜት ለመራዳት ሞክር!

√መልካም የሆነውን ነገሩን አውጣለት

√አበረታታው

√እንደማይጠቅም አትንገረው

√ለሀዘኑ ሳይሆን ለደስታው ምክኒያት ሁን

√ለስኬቱ እንጅ ለውድቀቱ መንስኤ አትሁን

8. #መልካም ጓደኛ ሁን!

#መልካም ጓደኛ፦ የማይቀና አሳቢና መካሪ ከእኔ ይልቅ ለአንተ የሚል ካለህ አንተ ታድለሃል።

ከሌለህ ደግሞ አንተ ራስህ መልካም በመሆን ጀምር ፣ ባህሪህንና ስራህን አይተው ይመጣሉ።

Kirim sebagai pesan
Bagikan di halaman saya
Bagikan di grup