Semeredin Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Подписки
0
Нет подписок
Semeredin поделился
Перевод невозможен
24 недели перевести

ኢብኑ አባስ (ረዲዬ አላሁ አነሁም) እንዳስተላለፉልን ፡-

"የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሁለት አድስ በተቀበሩ ቀብሮች አጠገብ አለፉ፡፡

ከዚያም ረሱል "እዚህ ቀብር ውስጥ ያሉ ሰወች እየተቀጡ ነው አሉ፡፡ የሚቀጡትም በትልቅ ወንጀል አይደለም አሉ፡፡

የሚቀጡበት ምክንያት አንድኛው ሽንቱን በሚሸና ጊዜ ከጨረሰ በኃላ በደንብ አይፀዳዳም (አይጠርግም ወይም ስቲንጃ አያደርግም ነበር) ሽንቱ ልብሱን ይረጨው ያበላሸው ነበር አሉ፡፡

ሁለተኛው ደግሞ የተንኮል ወሬን ከአንዱ ለአንዱ ሰው ያሰራጭ እና ያበጣብጥ ነበረ አሉ፡፡፡፡"

ከዚያም ረሱል የዘንባባ ቅርንጫፍ አምጡልኝ አሉና ለሁለት ከሰነጠቁት በኃላ በሁለቱም ቀብሮች ላይ ተከሉባቸው፡፡ ከዚያም ነብዩ (ሰዐወ) እንዲህ አሉ፡- እኚህ የዘንባባ ቅርንጫፎች እስኪደርቁ ድረስ የተወሰነውን ቅጣት ይቀንሱላቸዋል አሉ ነብዩ መሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም፡፡

#አላህ_ከቀብር_ቅጣት_ይጠብቀን፡፡፡፡

(ሀዲሱን ሙስናድ አህመድ በ1980 ላይ በሰሂህነት ዘግበውታል)

image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
Semeredin поделился
Перевод невозможен
24 недели перевести

ኢብኑ አባስ (ረዲዬ አላሁ አነሁም) እንዳስተላለፉልን ፡-

"የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሁለት አድስ በተቀበሩ ቀብሮች አጠገብ አለፉ፡፡

ከዚያም ረሱል "እዚህ ቀብር ውስጥ ያሉ ሰወች እየተቀጡ ነው አሉ፡፡ የሚቀጡትም በትልቅ ወንጀል አይደለም አሉ፡፡

የሚቀጡበት ምክንያት አንድኛው ሽንቱን በሚሸና ጊዜ ከጨረሰ በኃላ በደንብ አይፀዳዳም (አይጠርግም ወይም ስቲንጃ አያደርግም ነበር) ሽንቱ ልብሱን ይረጨው ያበላሸው ነበር አሉ፡፡

ሁለተኛው ደግሞ የተንኮል ወሬን ከአንዱ ለአንዱ ሰው ያሰራጭ እና ያበጣብጥ ነበረ አሉ፡፡፡፡"

ከዚያም ረሱል የዘንባባ ቅርንጫፍ አምጡልኝ አሉና ለሁለት ከሰነጠቁት በኃላ በሁለቱም ቀብሮች ላይ ተከሉባቸው፡፡ ከዚያም ነብዩ (ሰዐወ) እንዲህ አሉ፡- እኚህ የዘንባባ ቅርንጫፎች እስኪደርቁ ድረስ የተወሰነውን ቅጣት ይቀንሱላቸዋል አሉ ነብዩ መሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም፡፡

#አላህ_ከቀብር_ቅጣት_ይጠብቀን፡፡፡፡

(ሀዲሱን ሙስናድ አህመድ በ1980 ላይ በሰሂህነት ዘግበውታል)

image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
Semeredin поделился
Перевод невозможен
24 недели перевести

ኢብኑ አባስ (ረዲዬ አላሁ አነሁም) እንዳስተላለፉልን ፡-

"የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሁለት አድስ በተቀበሩ ቀብሮች አጠገብ አለፉ፡፡

ከዚያም ረሱል "እዚህ ቀብር ውስጥ ያሉ ሰወች እየተቀጡ ነው አሉ፡፡ የሚቀጡትም በትልቅ ወንጀል አይደለም አሉ፡፡

የሚቀጡበት ምክንያት አንድኛው ሽንቱን በሚሸና ጊዜ ከጨረሰ በኃላ በደንብ አይፀዳዳም (አይጠርግም ወይም ስቲንጃ አያደርግም ነበር) ሽንቱ ልብሱን ይረጨው ያበላሸው ነበር አሉ፡፡

ሁለተኛው ደግሞ የተንኮል ወሬን ከአንዱ ለአንዱ ሰው ያሰራጭ እና ያበጣብጥ ነበረ አሉ፡፡፡፡"

ከዚያም ረሱል የዘንባባ ቅርንጫፍ አምጡልኝ አሉና ለሁለት ከሰነጠቁት በኃላ በሁለቱም ቀብሮች ላይ ተከሉባቸው፡፡ ከዚያም ነብዩ (ሰዐወ) እንዲህ አሉ፡- እኚህ የዘንባባ ቅርንጫፎች እስኪደርቁ ድረስ የተወሰነውን ቅጣት ይቀንሱላቸዋል አሉ ነብዩ መሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም፡፡

#አላህ_ከቀብር_ቅጣት_ይጠብቀን፡፡፡፡

(ሀዲሱን ሙስናድ አህመድ በ1980 ላይ በሰሂህነት ዘግበውታል)

image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
Semeredin поделился
Перевод невозможен
24 недели перевести

ኢብኑ አባስ (ረዲዬ አላሁ አነሁም) እንዳስተላለፉልን ፡-

"የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሁለት አድስ በተቀበሩ ቀብሮች አጠገብ አለፉ፡፡

ከዚያም ረሱል "እዚህ ቀብር ውስጥ ያሉ ሰወች እየተቀጡ ነው አሉ፡፡ የሚቀጡትም በትልቅ ወንጀል አይደለም አሉ፡፡

የሚቀጡበት ምክንያት አንድኛው ሽንቱን በሚሸና ጊዜ ከጨረሰ በኃላ በደንብ አይፀዳዳም (አይጠርግም ወይም ስቲንጃ አያደርግም ነበር) ሽንቱ ልብሱን ይረጨው ያበላሸው ነበር አሉ፡፡

ሁለተኛው ደግሞ የተንኮል ወሬን ከአንዱ ለአንዱ ሰው ያሰራጭ እና ያበጣብጥ ነበረ አሉ፡፡፡፡"

ከዚያም ረሱል የዘንባባ ቅርንጫፍ አምጡልኝ አሉና ለሁለት ከሰነጠቁት በኃላ በሁለቱም ቀብሮች ላይ ተከሉባቸው፡፡ ከዚያም ነብዩ (ሰዐወ) እንዲህ አሉ፡- እኚህ የዘንባባ ቅርንጫፎች እስኪደርቁ ድረስ የተወሰነውን ቅጣት ይቀንሱላቸዋል አሉ ነብዩ መሀመድ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም፡፡

#አላህ_ከቀብር_ቅጣት_ይጠብቀን፡፡፡፡

(ሀዲሱን ሙስናድ አህመድ በ1980 ላይ በሰሂህነት ዘግበውታል)

image
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе
4 месяца перевести
Перевод невозможен
Видео UmmaShorts от 01.01.1970 00:33 | Semeredin
ummalife.com

Видео UmmaShorts от 01.01.1970 00:33 | Semeredin

Muslim Social Web | Muslim Social Network
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе