UMMA TOKEN INVESTOR

Followings
1
Translation is not possible.

ከቀሳም ሙጃሂዶች ቃል አቀባይ ከአቡዑበይዳ ለዐረብ መሪዎች የተላለፈ መልዕክት:-

"የጋዛን ከበባና ፍልሚያ በስክሪን ላይ የምትመለከቱ የአረብ መሪዎች ሆይ! ሰራዊታችሁን ልካችሁ ለመስጂደል አቅሳ ክብር እንድትከላከሉ ጦራችሁን ሰብቃችሁ ስለ ወንድሞቻችሁ አፀፋዊ ምላሽ እንድትወስዱ አንጠይቃችሁም።

ሐቢቢ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሠለም) በመሰደባቸው እንድትቆጡ፣ ወደ ሰማይ ኢስራዕ ያደረጉበት ክቡር ስፍራ በደም ሲጨቀይና ሲረክስ ሰይፍ ይዛችሁ እንድትወጡ አንጠይቃችሁም። ይህንን ለኛ ተውት። ስለ መስጂደል አቅሳ ስለ ኢስላምና ስለሀገራችን ከወዳደቁ ነገሮች በእጃችን በሰራነው መሳርያ በአቅማችን ለመታገል እኛ ወስነን በመንገዱ ላይ ነን።

ነገር ግን ከፈንና ምግብ የጫኑ ተሽከርካሪዎችን ለወንድሞቻችሁ እንዴት መላክ አቃታችሁ?! ሰብአዊ እርዳታዎችን ወደ ኢስላማዊቷ ምድር ማጓጓዝ ከቶ እንዴት ተሳናችሁ?! ይህ ልንረዳው ብንሞክር ያቃተን ተፍሲር ብንፈልግለትም ያጣንለት ጉዳይ ሆኗል"

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

አሜሪካ ከኢራን ጋር መዋጋት አልፈልግም ብላ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ጥበቃ ምክርቤት በተናገረችበት በዛሬው እለት በኢራቅና ሶሪያ የሚገኙ የጦር ሰፈሮቿ በሮኬት ሲደበደቡ ውለዋል ።

አሜሪካ በሁኔታው ተደናግጣለች ። የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን " አሜሪካ ከኢራን ጋር ጦርነት መግባት አትፈልግም ግና ኢራን በአሜሪካ ላይ በአሜሪካ ጥቅሞች ላይ በአሜሪካ ተቋማት ላይ ጥቃት ከመሰንዘር መጠንቀቅ አለባት የእርሷ አጋር ድርጅቶችም አሜሪካን ከማጥቃት ይቆጠቡ ይህን የማታደርግ ከሆነ ግን አሜሪካ ራሷን የመከላከል እርምጃ ትወስዳለች "በማለት ለተመድ አስታውቀው ነበር ።

ይሁን እንጅ ማምሻውን የአሜሪካ ጦር ሰፈሮች እየተደበደቡ ነው ። በኢራቅ የሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር 10 ጊዜ በሮኬት ሲመታ በሶሪያ የሚገኘው ሰፈሯ ደግሞ ሶስት ጊዜ ጥቃት ተፈፅሞበታል ።

አሜሪካ ጉዳዩን አስመልክቶ ማምሻውን መግለጫ የሰጠች ሲሆን " እጅግ አሳሳቢና አደገኛ ነገር ነው " በማለት አለም ይወቅልኝ ብላለች ።

አሜሪካ ጥቃቱ በኢራን አቀነባባሪነት የተፈፀመ ነው ያች ሲሆን የመከላከልና የአፀፋ እርምጃም እንደምትወስድ ዝታለች ።

መካከለኛው ምስራው ለትልቅ መተላለቅ ራሱን እያዘጋጄ ይመስላል !

አላህ የሀቅ ባለቤቶችን አሸናፊ ያድርጋቸው !

ከABdu ABDU

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Mohammed Shifa Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group