UMMA TOKEN INVESTOR

Followings
0
No followings
Translation is not possible.

#እነሱ_ግን_አይወዱዋችሁም፡፡ (አል ኢምራን 119)

ዶ/ር ዛኪር ናይክ - peace tv amharic

እስ_ራኤላውያን (አይ_ሁዶች) የክርስቲያኖች ወዳጅ ምትመስላቸው የኛ ሃገር ክርስቲያኖች ሁሌም ይገርሙኛል 🙄

የሙስሊም ጥ_ላቻ አስክሯቸው ጠላታቸውን እንኳን መለየት ተስኗቸዋል🙄 !!!

ለምን ኢስራኤ_ላውያንን እንደምትደግፉ ግልጽ ነው የእስልምና ጥላቻ_ቹ ወሰን የለውምና።

ስለዚህ ጉዳይ አላህ (ሱ.ወ) ምን ይለናል መሰላችሁ? 💛🌿*

هَٰٓأَنتُمْ أُوْلَآءِ تُحِبُّونَهُمْ وَلَا يُحِبُّونَكُمْ

[ እናንተ እነዚያ የምትወዱዋቸው ናችሁ ፤ (እነሱ) ግን #አይወዱዋችሁም !! ] 🍂

صدق الله العظيم

ብሎ በግልፅ ስለ #ማንነታችሁ አላህ በቁርአን ነግሮናል።

አላህ በቁርአኑ እነሱ (አይ_ሁድ እና ክር*ስቲያኖች) የሚሄዱበትን መንገድ #እስካልተከተላችሁ ድረስ አይወዱዋችሁም ብሎናል።

ክርስ*ቲያኖች ምንም ብንወዳቸው ምንም ብንሸከማቸው ቆዳችንንም ገፈን ብናለብሳቸው እንኳ ክር_ስቲያን እስከምንሆን ድረስ ለሙስሊሞች እና ለእስልምናችን ጠ*ላት ናቸው ጥ*ላቻቸው ስር የሰደደ #የማይቀየር ነው ይለናል አምላካችን አላህ (ሱወ)።

* በአላህ የካዱ ሰዎችን ፍቅር ወይም ክብር ለማግኘት ምንም ብታደርጉ #እነሱ_አይወዱዋችሁም ። እምነታችሁን ትታችሁ እንደነሱ በአላህ እስካልካዳችሁ ድረስ ፈፅሞ ከልብ አይወዱዋችሁም ብሎ ያለው አላህ (ሱወ) በተከበረው ቃሉ እንዲህ ይነግረናል:–

هَا أَنتُمْ أُولَاءِ تُحِبُّونَهُمْ وَلَا يُحِبُّونَكُمْ وَتُؤْمِنُونَ بِالْكِتَابِ كُلِّهِ وَإِذَا لَقُوكُمْ قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا عَضُّوا عَلَيْكُمُ الْأَنَامِلَ مِنَ الْغَيْظِ ۚ قُلْ مُوتُوا بِغَيْظِكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ بِذَاتِ الصُّدُورِ

(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 119)

እነሆ እናንተ እነዚያ የምትወዱዋቸው ናችሁ፡፡ #እነሱ_ግን_አይወዱዋችሁም፡፡ በመጽሐፉም በሁሉም ታምናላችሁ፡፡ ባገኙዋችሁም ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ ባገለሉም ጊዜ ከቁጭታቸው የተነሳ በእናንተ ላይ ዐጽቆቻቸውን ይነክሳሉ፡፡ «በቁጭታችሁ ሙቱ፤ አላህ ልቦች የቋጠሩትን ዐዋቂ ነውና» በላቸው፡፡

(ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 119)

* ሀያሉ አላህ (ሱወ) እንዲህ ይላል ፣

قال الله تعالى: {وَلَن تَرْضَىٰ عَنكَ الْيَهُودُ وَلَا النَّصَارَىٰ حَتَّىٰ تَتَّبِعَ مِلَّتَهُمْ ۗ قُلْ إِنَّ هُدَى اللَّهِ هُوَ الْهُدَىٰ ۗ وَلَئِنِ اتَّبَعْتَ أَهْوَاءَهُم بَعْدَ الَّذِي جَاءَكَ مِنَ الْعِلْمِ ۙ مَا لَكَ مِنَ اللَّهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا نَصِيرٍ}

(አይሁዶችና ክርስቲያኖችም ሃይማኖታቸውን) እስከምትከተል ድረስ ካንተ ፈጽሞ አይወዱም፡፡ «የአላህ መምራት (ትክክለኛው) መምራት እርሱ ብቻ ነው» በላቸው፡፡ ከዚያም እውቀቱ ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌያቸውን ብትከተል ለአንተ ከአላህ (የሚከለክልልህ) ዘመድና ረዳት ምንም የለህም፡፡)

(ሱረቱል አል-በቀራህ - 120)

ለዚህ ነው እስ_ራኤላውያን (አይ_ሁዶች) የክርስቲያኖች ወዳጅ ምትመስላቸው የኛ ሃገር ክርስቲያኖች ሁሌም የሚገርሙኝ 🙄

በነዚህ ምክንያት ነው ክርስቲያኖች የሙስሊም ጥ_ላቻ አስክሯቸው ጠላታቸውን እንኳን መለየት ያቃታቸው🙄 !!!

27 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

◾️ፎቶዋቸውን በሚዲያ ለሚለቁ ሁሉ ‼

➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

ዶ/ር ዛኪር ናይክ - peace tv amharic

✅ ይህ የአንዷ እህታችን ፎቶ ድግምት (ሲህር) ሰሪ ዘንድ በመውሰድ እንዴት ሲህር እንደሰሩባት ተመልከቱ።

↪️ ብዙ ወንድም እህቶቻችን ሚዲያ ላይ በሚለቁት ፎቶ ሰበብ

ለቡዳ፣

ለአይንናስ፣

ለሲህር፣

ለመስተፋቅርና ለሌላም ከባባድ አደጋዎች በቀላሉ ይጋለጣሉ።

ምክንያቱም ድግምት ሰሪዎች ድግምት ለሚያሰራዊ አካል (ለጠንቋዩ) ድግምት የሚሰራበትን ሰው የሆነ ነገሩ አምጣ ስለሚለው በቀላሉ #ፎቶዋን ካገኘ ወስዶ ያንን ይሰጣል።

ከዛ አለቀ።

በዚህ ጊዜ በሷ ላይ በቀላሉ ይህንን መስተፋቅ ወይም ሲህር ያሰሩባታል።

በተለይ ፎቶዋን በየ ሚዲያው የምትለቅ ሴት ና ወንድ ፎቶውን የሚያይ ሰው ሁሉ ጤነኛ አይደለም።

✔የአይን በሽታ ያለበት ሰው

✔ ምቀኛ የሆነ ሰው ፎቶውን ሲያይ ከማረከውና ካስደነገጠው ወዲያው በአይኑ በቡዳ ይበላታል።

እሷ ግን አታውቅም

✔ቆዳዬ ተላጠ፣

✔አሳከከኝ፣

✔ልቤ ተጨነቀ፣

✔ጭንቅ ጭንቅ ይለኛል፣

✔ራሴ ሊፈነዳ ደረሰ፣

✔ እንቅልፍ አጣው

ሌላም ሌላም እንዲህ እንዲህ ሆንኩ በማለት በህመም ትሰቃያለች፣ ይሰቃያል።

ነገሩ ግን በሚዲያ የለቀቀችው ፎት ያመጣባት ጣጣ ሊሆን ይችላል።

እንዲሁም ብዙ አላዋቂ የሆኑ ወላጆች የሚያምር የልጃቸውን ፎቶ ሁሉም እንዲመለከተው ፕሮፋይል ያደርጋሉ።

✔ ስንቱ ህፃኑን በአይን ቡዳ እየበላው ህፃኑ እዚጋ አመመኝ ብሎ መናገር የማይችለው ምስኪን ልጃቸውን በህመም ያሰቃያሉ።

✔ ስንቷ መውለድ አትችይም የተባለች ሴት የልጅሽን ፎቶ በሚዲያ ስታይ ምን ሚሰማት ይመስልሻል?

ሸሪአችን ፎቶ መነሳትም ሆነ ማንሳት ሀራም ያደረገው ለዋዛ እንዳይመስልህ።

የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላሉ

{የውመልቂያማ ቅጣተ በጣም የሚበረታባቸው፦ ፎቶ ቀራጮች ናቸው}

© ዶ/ር ዛኪር ናይክ - peace tv amharic

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ሺህ አመታት የዘለቀ «የአይሁዶች» ታሪካዊ ጉዞ

ባለፉት ሺህ አመታት ህዝቦች «ከአይሁዶች» ጋር የነበራቸውን ግንኙነት የሚገልጽ አጭር የታሪክ ቅደም ተከተል በሚከተለው ሁኔታ ቀርቧል :-

1080 - ከፈረንሳይ ተባረሩ

1098 - ከቼክ ሪፖብሊክ ተባረሩ

1113 - ከኪየቫን ሩስ (ቭላዲሚር ሞኖማኽ) ተባረሩ

1113 - በኪየቭ ውስጥ ጭፍጨፋ አስተናገዱ

1147 - ከፈረንሳይ ተባረሩ

1171 - ከጣሊያን ተባረሩ

1188 - ከእንግሊዝ ተባረሩ

1198 - ከእንግሊዝ ተባረሩ

1290 - ከእንግሊዝ ተባረሩ

1298 - ከስዊዘርላንድ ተባረሩ (100 የሚሆኑ አይሁዶች በስቅላት ተገደሉ)

1306 - ከፈረንሳይ ተባረሩ (3,000 የሚሆኑ አይሁዶች በቁማቸው ተቃጠሉ)

1360 - ከሃንጋሪ ተባረሩ

1391 - ከስፔን ተባረሩ (30,000 «አይሁዶች» ሲገደሉ 5,000 የሚሆኑት በቁማቸው ተቃጠሉ)

1394 - ከፈረንሳይ ተባረሩ

1407 - ከፖላንድ ተባረሩ

1492 - ከስፔን ተባረሩ ( «አይሁድ» የተባለ ለዘላለም ወደ አገሪቱ እንዳይገባ የሚከለክል ሕግ ጸደቀ)

1492 - ከሲሲሊ ተባረሩ

1495 - ከሊትዌኒያ እና ኪየቭ ተባረሩ

1496 - ከፖርቹጋል ተባረሩ

1510 - ከእንግሊዝ ተባረሩ

1516 - ከፖርቹጋል ተባረሩ

1516 - በሲሲሊ የወጣው ህግ «አይሁዶች» ከሰዎች ተገለው ብቻቸውን እንዲኖሩ ፈቀደ

1541 - ከኦስትሪያ ተባረሩ

1555 - ከፖርቹጋል ተባረሩ

1555 - «አይሁዶች» ከሰዎች ተገለው ብቻቸውን እንዲኖሩ የሚፈቅድ ህግ በሮም ወጣ

1567 - ከጣሊያን ተባረሩ

1570 - ከጀርመን (ብራንደንበርግ) ተባረሩ

1580 - ከሩሲያ ኖቭጎሮድ ተባረሩ

1592 - ከፈረንሳይ ተባረሩ

1616 - ከስዊዘርላንድ ተባረሩ

1629 - ከስፔን እና ፖርቹጋል ተባረሩ

1634 - ከስዊዘርላንድ ተባረሩ

1655 - ከስዊዘርላንድ ተባረሩ

1660 - ከኪየቭ ተባረሩ

1701 - ከስዊዘርላንድ ሙሉ በሙሉ ተባረሩ ( ይህ ድንጋጌ የፊሊፕ አምስተኛ ድንጋጌ ነው)

1806 - የናፖሊዮን የመጨረሻ - ባዳርጃ

1828 - ከኪየቭ ተባረሩ

1933 - ከጀርመን ተባረሩ። የዘር ማጥፋት ወንጀልም ተፈጸመባቸው

ይህ በቅደም ተከተል የተደረደረ አጭር ታሪካዊ ክስተት ባለፉት ሺህ ዓመታት ህዝቦች «ከአይሁዶች» ጋር የነበራቸውን ግንኙነት የሚያሳይ ነው። ነገር ግን ዛሬ ላይ ፍልስጤማዊያን በገዛ መሬታቸው ባይተዋር ሆነው ቤት ለእንቦሳ ብለው ከጓዳቸው ባስገቧቸው አረመኔዎች እየተጨፈጨፉ ይገኛሉ። ከፍልስጤማዊያን በቀር በታሪክ ውስጥ እነዚህን «ሰዎች» ሌሎች ህዝቦች ያልታገሷቸው ለምን ይሆን ? ብሎ መጠየቅ የሚገባን ወቅት ላይ እንገኛለን።

30 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
ድሉ ቅርብ ነው Сhanged his profile picture
7 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group