UMMA TOKEN INVESTOR

About me

✍«ሰዎች በንግግራቸው ብቃት ሲመፃደቁብህ፤ አንተ በዝምታህ አሸንፋቸው።»👌➝አቡ ሒባ ➢t.me/AbuHiba

Followings
1
Translation is not possible.

ጌታችን ሆይ! በእዝነትህ ከመልካሙ...‼️

▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬

✍ምንም ስራ ምን በእያንዳንዱ ነገር ላይ ክፍያ አለ። የክፍያው ሁኔታ ቢለያይም ሁሉም ጊዜ-ጊዜውን ጠብቆ የሆነ ጊዜ ላይ ደመወዝህ ይከፈልሃል (ይመለስልሃል) ወይም በተቃራኒው አንተ ትከፍላለህ፤ ብቻ እንደ ስራው ሁሉም ይከፈ'ላል፣ ይከፍላልም።

ይህ የምድርና የዛኛው አለም ተፈፃሚ ህግ ነው።

(እያወራሁ ያለሁት በየወሩ ስለምታገኘው፣ ስለወርሃዊ ደመዝህ አይደለም!)

*

እያወራሁ ያለሁት ሚዛን ላይ ስለሚቀመጡት ስራዎችህ ነው‼️

አዎ! የሚዛኑ ምልሰት በሁለቱም ሃገር አለ።

መዛኙና አከፋፋዩ ሁሉንም ተመልካችና አዋቂ ስለሆነ ሚዛኑ እጅግ ፍትሐዊ ነው። የቅርቡ ቀላል፣ የሩቁ ደግሞ የከፋ ነው። የሩቁን ላስታውስህ እርሱ ጋር ዝምድና፣ አባት፣ እናት፣ ጓደኝነት፣ ወንድምነት፣ እህትነት አይሰራም፤ በመካከል እዝነት የለም።

('ዛሬ ላይ ምንም ብወድህ በዚያ ቀን እይታችን አላውቅህም፣ አታውቀኝም' አይነት ነው አሳውቄሃለሁ!)

-

በሁለቱም ዓለም ከሰራሃውና ከትክክለኛው ደመወዝህ ውጭ ቲ'ፕ የሚባል ነገር የለም። ከሆነም በእዝነቱ ወይ ደግሞ የምድሯ ክፍያህን ወደ ዘላለማዊዋ ዓለምህ አሸጋግሮ አይቶ ባላየ ያልፍህ ይሆናል።

°

መልካምም ስራ፣ መጥፎ የሰራሃው ስራ ሰከንድ፣ ደቂቃ፣ ሰዓት፣ ቀን፣ ሳምንት፣ ወርና አመቷ ሳትረሳና ሳትዘለል ደመወዝህ አመፅም ሆነ ፅድቅ በ2ቱ ስራህ ተባዝቶና × ተቃንሶ - ሒሳቡ ተሰርቶ በ2ቱም ዓለም አንተው ጋር ይመጣል።

.

የዚህ አለም ኮንትራት የጊዜ ገደብህ እስከሚያበቃ ብዙ ምርጫ አለህ... ለትእዛዙ መገዛት ወይ ማመፅ፣ ማባዛት ወይ ማካፈል፣ መስራት ወይ መተኛት፣ መደሰት ወይ መከፋት፣ ሩቁ ወይ ቅርቡ፣ ጀነት ወይ ጀሃነም፣ መከ'ፈል ወይ ደግሞ መክፈል...

የቱ እንደሚሻልህ ምርጫውን ላንተው ልተውልህ‼️

«ለአንተ ከእርሱ ውጭና ከአንተ በላይ አዛኝ የለም። ለሌሎች አዛኝ በመመስል የሌሎችን ሆድ አትብላ፤ አዛኝነት ከራስ ይጀምራል። ለነፍስህና ለራስህ መልካም ውለታ በመዋል ዋጋ ክፈልለት።»

*

አላህ ሆይ! በዱንያም ሆነ በአኼራ ከፋዮች አታድርገን፤ በእዝነትህ ካንተው ከመልካሙ ክፍያህ ከሚከፈሉት ባሮችህ አድርገን።

ኣሚን🤲

✍አቡ ሒባ ( ጥር 3, 2016 E.C )

-----------------------------------------------

||

የቴሌግራም ቻናል፦

http://t.me//AbuHiba

Telegram: Contact @AbuHiba

Telegram: Contact @AbuHiba

❶. የመልካም ቀደምቶቻችንን ፋና በመከተል እስልምናችንን የምንማማርበት፣ ❷. ሐዲስ እና ቁርኣናዊ ፁሁፎች፣ ➌. እንዲሁም በየቀኑ አጫጭር የሰለፎች ንግግርና ምክሮችን ያገኙበታል ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ፦ ? @AbuHiba45
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጌታችን ሆይ! በእዝነትህ ከመልካሙ...‼️

▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬

✍ምንም ስራ ምን በእያንዳንዱ ነገር ላይ ክፍያ አለ። የክፍያው ሁኔታ ቢለያይም ሁሉም ጊዜ-ጊዜውን ጠብቆ የሆነ ጊዜ ላይ ደመወዝህ ይከፈልሃል (ይመለስልሃል) ወይም በተቃራኒው አንተ ትከፍላለህ፤ ብቻ እንደ ስራው ሁሉም ይከፈ'ላል፣ ይከፍላልም።

ይህ የምድርና የዛኛው አለም ተፈፃሚ ህግ ነው።

(እያወራሁ ያለሁት በየወሩ ስለምታገኘው፣ ስለወርሃዊ ደመዝህ አይደለም!)

*

እያወራሁ ያለሁት ሚዛን ላይ ስለሚቀመጡት ስራዎችህ ነው‼️

አዎ! የሚዛኑ ምልሰት በሁለቱም ሃገር አለ።

መዛኙና አከፋፋዩ ሁሉንም ተመልካችና አዋቂ ስለሆነ ሚዛኑ እጅግ ፍትሐዊ ነው። የቅርቡ ቀላል፣ የሩቁ ደግሞ የከፋ ነው። የሩቁን ላስታውስህ እርሱ ጋር ዝምድና፣ አባት፣ እናት፣ ጓደኝነት፣ ወንድምነት፣ እህትነት አይሰራም፤ በመካከል እዝነት የለም።

('ዛሬ ላይ ምንም ብወድህ በዚያ ቀን እይታችን አላውቅህም፣ አታውቀኝም' አይነት ነው አሳውቄሃለሁ!)

-

በሁለቱም ዓለም ከሰራሃውና ከትክክለኛው ደመወዝህ ውጭ ቲ'ፕ የሚባል ነገር የለም። ከሆነም በእዝነቱ ወይ ደግሞ የምድሯ ክፍያህን ወደ ዘላለማዊዋ ዓለምህ አሸጋግሮ አይቶ ባላየ ያልፍህ ይሆናል።

°

መልካምም ስራ፣ መጥፎ የሰራሃው ስራ ሰከንድ፣ ደቂቃ፣ ሰዓት፣ ቀን፣ ሳምንት፣ ወርና አመቷ ሳትረሳና ሳትዘለል ደመወዝህ አመፅም ሆነ ፅድቅ በ2ቱ ስራህ ተባዝቶና × ተቃንሶ - ሒሳቡ ተሰርቶ በ2ቱም ዓለም አንተው ጋር ይመጣል።

.

የዚህ አለም ኮንትራት የጊዜ ገደብህ እስከሚያበቃ ብዙ ምርጫ አለህ... ለትእዛዙ መገዛት ወይ ማመፅ፣ ማባዛት ወይ ማካፈል፣ መስራት ወይ መተኛት፣ መደሰት ወይ መከፋት፣ ሩቁ ወይ ቅርቡ፣ ጀነት ወይ ጀሃነም፣ መከ'ፈል ወይ ደግሞ መክፈል...

የቱ እንደሚሻልህ ምርጫውን ላንተው ልተውልህ‼️

«ለአንተ ከእርሱ ውጭና ከአንተ በላይ አዛኝ የለም። ለሌሎች አዛኝ በመመስል የሌሎችን ሆድ አትብላ፤ አዛኝነት ከራስ ይጀምራል። ለነፍስህና ለራስህ መልካም ውለታ በመዋል ዋጋ ክፈልለት።»

*

አላህ ሆይ! በዱንያም ሆነ በአኼራ ከፋዮች አታድርገን፤ በእዝነትህ ካንተው ከመልካሙ ክፍያህ ከሚከፈሉት ባሮችህ አድርገን።

ኣሚን🤲

✍አቡ ሒባ ( ጥር 3, 2016 E.C )

-----------------------------------------------

||

የቴሌግራም ቻናል፦

http://t.me//AbuHiba

Telegram: Contact @AbuHiba

Telegram: Contact @AbuHiba

❶. የመልካም ቀደምቶቻችንን ፋና በመከተል እስልምናችንን የምንማማርበት፣ ❷. ሐዲስ እና ቁርኣናዊ ፁሁፎች፣ ➌. እንዲሁም በየቀኑ አጫጭር የሰለፎች ንግግርና ምክሮችን ያገኙበታል ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ፦ ? @AbuHiba45
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጌታችን ሆይ! በእዝነትህ ከመልካሙ...‼️

▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬

✍ምንም ስራ ምን በእያንዳንዱ ነገር ላይ ክፍያ አለ። የክፍያው ሁኔታ ቢለያይም ሁሉም ጊዜ-ጊዜውን ጠብቆ የሆነ ጊዜ ላይ ደመወዝህ ይከፈልሃል (ይመለስልሃል) ወይም በተቃራኒው አንተ ትከፍላለህ፤ ብቻ እንደ ስራው ሁሉም ይከፈ'ላል፣ ይከፍላልም።

ይህ የምድርና የዛኛው አለም ተፈፃሚ ህግ ነው።

(እያወራሁ ያለሁት በየወሩ ስለምታገኘው፣ ስለወርሃዊ ደመዝህ አይደለም!)

*

እያወራሁ ያለሁት ሚዛን ላይ ስለሚቀመጡት ስራዎችህ ነው‼️

አዎ! የሚዛኑ ምልሰት በሁለቱም ሃገር አለ።

መዛኙና አከፋፋዩ ሁሉንም ተመልካችና አዋቂ ስለሆነ ሚዛኑ እጅግ ፍትሐዊ ነው። የቅርቡ ቀላል፣ የሩቁ ደግሞ የከፋ ነው። የሩቁን ላስታውስህ እርሱ ጋር ዝምድና፣ አባት፣ እናት፣ ጓደኝነት፣ ወንድምነት፣ እህትነት አይሰራም፤ በመካከል እዝነት የለም።

('ዛሬ ላይ ምንም ብወድህ በዚያ ቀን እይታችን አላውቅህም፣ አታውቀኝም' አይነት ነው አሳውቄሃለሁ!)

-

በሁለቱም ዓለም ከሰራሃውና ከትክክለኛው ደመወዝህ ውጭ ቲ'ፕ የሚባል ነገር የለም። ከሆነም በእዝነቱ ወይ ደግሞ የምድሯ ክፍያህን ወደ ዘላለማዊዋ ዓለምህ አሸጋግሮ አይቶ ባላየ ያልፍህ ይሆናል።

°

መልካምም ስራ፣ መጥፎ የሰራሃው ስራ ሰከንድ፣ ደቂቃ፣ ሰዓት፣ ቀን፣ ሳምንት፣ ወርና አመቷ ሳትረሳና ሳትዘለል ደመወዝህ አመፅም ሆነ ፅድቅ በ2ቱ ስራህ ተባዝቶና × ተቃንሶ - ሒሳቡ ተሰርቶ በ2ቱም ዓለም አንተው ጋር ይመጣል።

.

የዚህ አለም ኮንትራት የጊዜ ገደብህ እስከሚያበቃ ብዙ ምርጫ አለህ... ለትእዛዙ መገዛት ወይ ማመፅ፣ ማባዛት ወይ ማካፈል፣ መስራት ወይ መተኛት፣ መደሰት ወይ መከፋት፣ ሩቁ ወይ ቅርቡ፣ ጀነት ወይ ጀሃነም፣ መከ'ፈል ወይ ደግሞ መክፈል...

የቱ እንደሚሻልህ ምርጫውን ላንተው ልተውልህ‼️

«ለአንተ ከእርሱ ውጭና ከአንተ በላይ አዛኝ የለም። ለሌሎች አዛኝ በመመስል የሌሎችን ሆድ አትብላ፤ አዛኝነት ከራስ ይጀምራል። ለነፍስህና ለራስህ መልካም ውለታ በመዋል ዋጋ ክፈልለት።»

*

አላህ ሆይ! በዱንያም ሆነ በአኼራ ከፋዮች አታድርገን፤ በእዝነትህ ካንተው ከመልካሙ ክፍያህ ከሚከፈሉት ባሮችህ አድርገን።

ኣሚን🤲

✍አቡ ሒባ ( ጥር 3, 2016 E.C )

-----------------------------------------------

||

የቴሌግራም ቻናል፦

http://t.me//AbuHiba

Telegram: Contact @AbuHiba

Telegram: Contact @AbuHiba

❶. የመልካም ቀደምቶቻችንን ፋና በመከተል እስልምናችንን የምንማማርበት፣ ❷. ሐዲስ እና ቁርኣናዊ ፁሁፎች፣ ➌. እንዲሁም በየቀኑ አጫጭር የሰለፎች ንግግርና ምክሮችን ያገኙበታል ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ፦ ? @AbuHiba45
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ጌታችን ሆይ! በእዝነትህ ከመልካሙ...‼️

▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬

✍ምንም ስራ ምን በእያንዳንዱ ነገር ላይ ክፍያ አለ። የክፍያው ሁኔታ ቢለያይም ሁሉም ጊዜ-ጊዜውን ጠብቆ የሆነ ጊዜ ላይ ደመወዝህ ይከፈልሃል (ይመለስልሃል) ወይም በተቃራኒው አንተ ትከፍላለህ፤ ብቻ እንደ ስራው ሁሉም ይከፈ'ላል፣ ይከፍላልም።

ይህ የምድርና የዛኛው አለም ተፈፃሚ ህግ ነው።

(እያወራሁ ያለሁት በየወሩ ስለምታገኘው፣ ስለወርሃዊ ደመዝህ አይደለም!)

*

እያወራሁ ያለሁት ሚዛን ላይ ስለሚቀመጡት ስራዎችህ ነው‼️

አዎ! የሚዛኑ ምልሰት በሁለቱም ሃገር አለ።

መዛኙና አከፋፋዩ ሁሉንም ተመልካችና አዋቂ ስለሆነ ሚዛኑ እጅግ ፍትሐዊ ነው። የቅርቡ ቀላል፣ የሩቁ ደግሞ የከፋ ነው። የሩቁን ላስታውስህ እርሱ ጋር ዝምድና፣ አባት፣ እናት፣ ጓደኝነት፣ ወንድምነት፣ እህትነት አይሰራም፤ በመካከል እዝነት የለም።

('ዛሬ ላይ ምንም ብወድህ በዚያ ቀን እይታችን አላውቅህም፣ አታውቀኝም' አይነት ነው አሳውቄሃለሁ!)

-

በሁለቱም ዓለም ከሰራሃውና ከትክክለኛው ደመወዝህ ውጭ ቲ'ፕ የሚባል ነገር የለም። ከሆነም በእዝነቱ ወይ ደግሞ የምድሯ ክፍያህን ወደ ዘላለማዊዋ ዓለምህ አሸጋግሮ አይቶ ባላየ ያልፍህ ይሆናል።

°

መልካምም ስራ፣ መጥፎ የሰራሃው ስራ ሰከንድ፣ ደቂቃ፣ ሰዓት፣ ቀን፣ ሳምንት፣ ወርና አመቷ ሳትረሳና ሳትዘለል ደመወዝህ አመፅም ሆነ ፅድቅ በ2ቱ ስራህ ተባዝቶና × ተቃንሶ - ሒሳቡ ተሰርቶ በ2ቱም ዓለም አንተው ጋር ይመጣል።

.

የዚህ አለም ኮንትራት የጊዜ ገደብህ እስከሚያበቃ ብዙ ምርጫ አለህ... ለትእዛዙ መገዛት ወይ ማመፅ፣ ማባዛት ወይ ማካፈል፣ መስራት ወይ መተኛት፣ መደሰት ወይ መከፋት፣ ሩቁ ወይ ቅርቡ፣ ጀነት ወይ ጀሃነም፣ መከ'ፈል ወይ ደግሞ መክፈል...

የቱ እንደሚሻልህ ምርጫውን ላንተው ልተውልህ‼️

«ለአንተ ከእርሱ ውጭና ከአንተ በላይ አዛኝ የለም። ለሌሎች አዛኝ በመመስል የሌሎችን ሆድ አትብላ፤ አዛኝነት ከራስ ይጀምራል። ለነፍስህና ለራስህ መልካም ውለታ በመዋል ዋጋ ክፈልለት።»

*

አላህ ሆይ! በዱንያም ሆነ በአኼራ ከፋዮች አታድርገን፤ በእዝነትህ ካንተው ከመልካሙ ክፍያህ ከሚከፈሉት ባሮችህ አድርገን።

ኣሚን🤲

✍አቡ ሒባ ( ጥር 3, 2016 E.C )

-----------------------------------------------

||

የቴሌግራም ቻናል፦

http://t.me//AbuHiba

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

በቁርኣን ውስጥ የተጠቀሱ 25 ነብያቶች‼

▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬

ስም ዝርዝር            የተላኩበት ህዝብ

1) አደም (ዐ.ሰ)

2)  ኢድሪስ (ዐ.ሰ).....ወደ ግብፅ

3) ኑህ (ዐ.ሰ)..........ለኑህ ህዝቦች

4)  ሁድ (ዐ.ሰ)........ ለበኒ'ዓድ ህዝቦች

5) ሷሊህ (ዐ.ሰ)........ለአረቦች- ሰሜን የመን (Thamud people)

6) ኢብራሒም (ዐ.ሰ)...ለኢብራሂም ህዝቦች

7) ሉጥ  (ዐ.ሰ)....ለሶዶምና ለጎሞራ ህዝብ (present day industrial site of Sedom, Israel)

8) እስማኢል (ዐ.ሰ)......ለአረብ ህዝቦች

9) ኢስሀቅ (ዐ.ሰ)........ለከን'አን ህዝቦች(የአሁኗ ቦታ ምዕራብ ጋዛ)

10) የእቁብ (ዐ.ሰ)....ለእስራኤል

11) ዩሱፍ (ዐ.ሰ).... ለግብፅ

12) አዩብ (ዐ.ሰ).....የአሁኗ ሮማ

13) ሹአይብ (ዐ.ሰ)....ለመድየን ህዝቦች

14) ሙሳ (ዐ.ሰ)....ለእስራኤል

15) ሀሩን (ዐ.ሰ)....የአሁኗ ጆርዳን

16) ዙልኪፍል (ዐ.ሰ)...አርሞኒያ- ደማስቆስ

17) ዳውድ (ዐ.ሰ)......ለእስራኤል

18) ሱለይማን (ዐ.ሰ)....ለእስራኤል ህዝቦች

19) ኢልያስ (ዐ.ሰ)....የአሁኗ ሊባኖስ

20) አል-የሰእ (ዐ.ሰ)..ለእስራኤል ህዝብ

21) ዩኑስ (ዐ.ሰ).....የአሁኗ ኢራቅ

22) ዘከርያ (ዐ.ሰ).....ለእስራኤል ህዝብ

23) የህያ (ዐ.ሰ) ......ለእስራኤል ህዝብ

24) ኢሳ (ዐ.ሰ)........ለእስራኤል ህዝብ

25) ሙሐመድ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) - (All Mankind) ለሁሉም ህዝብ ለአለማት እዝነት ተደርገው ተላኩ።

||

የቴሌግራም ቻናል፦

t.me/AbuHiba

Send as a message
Share on my page
Share in the group