የፈለግከውን ውደድ → ትል'ለየዋለህ‼
==========================
✍ ውዱ ነቢይ ረሱሉ-ል-ሁዳ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦
«ጂብሪል ወደኔ መጣና እንዲህ አለኝ፦ "ሙሐመድ ሆይ! የፈለግከውን ያክል ብትኖር ትሞታለህ፣ የፈለግከውን ብትወድ ትል'ለየዋለህ፣ የፈለግከውን ሥራ → ትመነዳበታለህ፣
እወቅ! የሙእሚን ልቅናው በሌሊት መቆሙ (በሌሊት ተነስቶ መስገዱ) ነው፣ ከፍታው ደግሞ ሰዎችን ከመጠየቅ (ከመለመን) መብቃቃቱ ነው።"»
[አ-ስ'ሲ-ል-ሲለቱ-ስ'ሶሒሓህ: 831]
♠
ምን ያማረ አገላለፅ!
የፈለግከውን ውደድ → ትል'ለየዋለህ‼
==========================
✍ ውዱ ነቢይ ረሱሉ-ል-ሁዳ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦
«ጂብሪል ወደኔ መጣና እንዲህ አለኝ፦ "ሙሐመድ ሆይ! የፈለግከውን ያክል ብትኖር ትሞታለህ፣ የፈለግከውን ብትወድ ትል'ለየዋለህ፣ የፈለግከውን ሥራ → ትመነዳበታለህ፣
እወቅ! የሙእሚን ልቅናው በሌሊት መቆሙ (በሌሊት ተነስቶ መስገዱ) ነው፣ ከፍታው ደግሞ ሰዎችን ከመጠየቅ (ከመለመን) መብቃቃቱ ነው።"»
[አ-ስ'ሲ-ል-ሲለቱ-ስ'ሶሒሓህ: 831]
♠
ምን ያማረ አገላለፅ!