UMMA TOKEN INVESTOR

About me

يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَلْتَنظُرْ نَفْسٌ مَّا قَدَّمَتْ لِغَدٍ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ

Translation is not possible.
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
إلى كل من يهمه الامر
هناك إنشاء مركز العلوم الشرعية في بلاد الحبشة في محافظة { ولو } في مدينة خميسي ووصل المركز إلى ما تشاهدونه بفضل الله جل وعلا ثم بالمساكين من الإخوة والاخوات طلاب العلم الذين بذلوا جهدهم واموالهم في سبيل بناء هذا المركز العلمي مع عدم تقصيرهم فيه والآن بقي من انتهائه ما ترونه إذن ندعو كل من يحب المساهمة في مثل هذا الخير إلى المساهمة فيه
بارك الله فيكم وفي أموالكم وذرياتكم والبسكم الله تعالى نور الإيمان حتى تلقوه .
=>للمواصلت مع المدري المركز
@Awol1446
=>رقم البنك الإثيوبي
1000355610456
مركز ابن عباس الإسلامي
http://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk
http://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk
00:00 / 00:00
6 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
ፈለስጢን ላይ የሚደርሰውን በማየት "ምነው አላህ ተወን?" የሚል ክፉ ጥርጣሬ እንዳይመጣብ? አላህ እንደ ሰው አይደለም። በሲፋቱ የሚመስለው የለም። ስለሆነም አቻቻሉም ይለያል። ሰዎችን በወንጀላቸው ሁሌ ቀጥታ የሚይዛቸው ቢሆ ኖሮ ምድር ላይ የሚተርፍ አልነበረም።
{ وَلَوۡ یُؤَاخِذُ ٱللَّهُ ٱلنَّاسَ بِظُلۡمِهِم مَّا تَرَكَ عَلَیۡهَا مِن دَاۤبَّةࣲ وَلَـٰكِن یُؤَخِّرُهُمۡ إِلَىٰۤ أَجَلࣲ مُّسَمࣰّىۖ فَإِذَا جَاۤءَ أَجَلُهُمۡ لَا یَسۡتَـٔۡخِرُونَ سَاعَةࣰ وَلَا یَسۡتَقۡدِمُونَ }
"አላህም ሰዎችን በበደላቸው በያዛቸው ኖሮ በርሷ (በምድር ላይ) ከተንቀሳቃሽ ምንንም ባልተወ ነበር። ግን እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ ያቆያቸዋል። ጊዜያቸውም በመጣ ወቅት አንዲትን ሰዓት አይቆዩም፤ አይቀደሙምም።" [አነሕል፡ 61]
በይተል መቅዲስ ለረጅም ዘመናት በመስቀለኞች እጅ ቆይቷል። ያኔ ሰቅጣጭ የሆኑ እልቂቶች ተፈፅመዋል። አገር ምድሩ በደም ጨቅይቷል። የአላህ ውሳኔ ሲሆን ዳግም ወደ ሙስሊሞች ተመልሷል።
የዛሬ መስቀለኞችም አንድ ቀን ተራቸው እንደሚመጣ አንጠራጠርም። ፈፅሞ ከአላህ እገዛ ተስፋ አንቆርጥም። ለሙስሊሞች በመከራ መፈተን ከጥንት ጀምሮ ያለ የአላህ ሱና ነው።
{ أَمۡ حَسِبۡتُمۡ أَن تَدۡخُلُوا۟ ٱلۡجَنَّةَ وَلَمَّا یَأۡتِكُم مَّثَلُ ٱلَّذِینَ خَلَوۡا۟ مِن قَبۡلِكُمۖ مَّسَّتۡهُمُ ٱلۡبَأۡسَاۤءُ وَٱلضَّرَّاۤءُ وَزُلۡزِلُوا۟ حَتَّىٰ یَقُولَ ٱلرَّسُولُ وَٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ مَعَهُۥ مَتَىٰ نَصۡرُ ٱللَّهِۗ أَلَاۤ إِنَّ نَصۡرَ ٱللَّهِ قَرِیبࣱ }
"በእውነቱ የእነዚያ ከበፊታችሁ ያለፉት (ምእምናን መከራ) ብጤ ሳይመጣችሁ ጀነትን ልትገቡ ታስባላችሁን? መልክተኛውና እነዚያ ከርሱ ጋር ያመኑት 'የአላህ እርዳታ መቼ ነው?' እስከሚሉ ድረስ መከራና ጉዳት ነካቻቸው፤ ተርበደበዱም፡፡ ንቁ! የአላህ እርዳታ በእርግጥ ቅርብ ነው (ተባሉም)።" [አልበቀረህ፡ 214]
ኢንሻአላህ የአላህ ውሳኔ ሲሆን ቤቱ ወደ ባለቤቱ ይመለሳል። ያኔ የተባበረው የክህ .ደት ሰራዊት ያፍራል።
{ وَیَوۡمَىِٕذࣲ یَفۡرَحُ ٱلۡمُؤۡمِنُونَ (4) بِنَصۡرِ ٱللَّهِۚ یَنصُرُ مَن یَشَاۤءُۖ وَهُوَ ٱلۡعَزِیزُ ٱلرَّحِیمُ (5) }
"በዚያ ቀንም ምእመናን ይደሰታሉ። በአላህ እርዳታ! የሚሻውን ሰው ይረዳል። እርሱም አሸናፊው አዛኙ ነው።" [አሩም፡ 4-5]
ኢንሻአላህ!
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.
የሱብሒ አዛን!
• ከሌሎች የሶላት አዛኖች በተለየ መልኩ በሱብሒ አዛን ላይ የምትጨመር ቃል አለች፡፡ «አሶላቱ ኸይሩን ሚነነውም» ሶላት ከእንቅልፍ በላጭ ናት፡፡― የምትል፡፡ አዎን ሶላት ከእንቅልፍ በላጭ ናት፡፡
▶እንቅልፍ የሥጋ ጥሪ ነው፤ ደከመኝ አሳርፉኝ ይላል። ሶላት የአላህ ጥሪ ነው፡፡ አላህ ወደኔ ኑ እረፉ ይለናል፡፡
▶ እንቅልፍ ሞት ነው፤ ሶላት ደግሞ ሕይወት፡፡ በሶላትህ ነፍስ ዝራ፣ ከነፍስህ ጌታ ጋር ተገናኝ፡፡
▶ እንቅልፍን አካልን ያሳርፋል፤ ሶላት ግን ቀልብን ያረጋጋል፣ መንፈስን ያሰክናል፡፡
▶ ሶላት የአማኞች መለያ ናት፤ ጌታ እንደሌለው ባሪያ ያለ ሀሳብ ዥው ብለህ አትተኛ፡፡ ተለይተህ ተነሳ፡፡
▶ እንቅልፍ ሲበዛ ያሰንፋል፣ ለድካምም ለዱካክም ያጋልጣል፡፡ተነስቶ መስገድ ንቃትን ይሠጣል፣ አካልን ያፍታታል፣ ፊትን ያበራል፣ ወዝን ይመልሳል፡፡
▶ የማለዳ አየር የተለየና ፀጥ ያለ ነው፡፡ ለዒባዳም፣ ሀሳብን አሰባስቦ አላህን ለመማፀንም ምቹ ነው፡፡
▶ በሶላት የተከፈተ ቀን ድል አለው፣ በረከትና ስኬት አለው፡፡
▶ ሱብሒ ላይ የሚተኛ የሸይጣን ምርኮኛ ነው፤ ለሸይጧን ጆሮ የሠጠ ነው፡፡ አልነጋም ተኛ ይለዋል፡፡
የሱብሒ ጊዜ እንዴት ያማረ ጊዜና ዉብ ሰዓት መሠላችሁ!
☞ የሱብሒ ሶላት ሱንናው በዱንያ እና በዉስጡ ካሉ ነገሮች ሁሉ በላጭ ነው፡፡
☞ የሱብሒ ሶላት ግዴታው የአላህን ጥበቃና ዋስትና ያስገኛል፡፡
በርግጥም «አሶላቱ ኸይሩን ሚነ ነውም'ን» እየሰሙ «ሐይየ ዐላ ሶላህ፣ ሐይየ ዐለል ፈላሕ'ን» እያዳመጡ መተኛት ይከብዳል።
ወዳጆቼ ለይል ቢያቅተን አሁን ላይ ሆነን ሱብሒን ብናስብ ምን ይለናል!?
=t.me/Sle_qelbachn1
Send as a message
Share on my page
Share in the group
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group