UMMA TOKEN INVESTOR

Semir Nesro shared a
Translation is not possible.

وَالَّذِينَ جَاهَدُوا فِينَا لَنَهْدِيَنَّهُمْ سُبُلَنَا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَمَعَ الْمُحْسِنِينَ

እነዚያም በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ እንመራቸዋለን፡፡ አላህም በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው፡፡

[ሱረቱ አል-ዐንከቡት - 69 ]

   🍃📚🍃📚

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Semir Nesro shared a
6 month Translate
Translation is not possible.

አንድ ዶክተር መድሐኒት እየቀመመ ሳለ ሱልጣን ባያዚድ ባጠገቡ ሲያልፍ እንዲህ በማለት ጠየቀው:-

"ዶክተር ሆይ! ለእኔ በሽታ የሚሆን መድሐኒት ይኖርሀል?"

"የእርስዎ በሽታ ምንድነው?"

"የሀጢአት በሽታ" በማለት መለሰ ባያዚድ።

ዶክተሩ በዚህ ጊዜ እጆቹን ወደላይ አድርጎ እንዲህ አለ:-

"እኔ ኃጢአትን የሚያድን(የሚፈውስ) መድሐኒት አላውቅም።"

በዚያው ቅፅበት ንክ የሚመስል አንድ ወጣት በዚያ ቦታ ላይ ነበርና እንዲህ በማለት መናገር ጀመረ:-

"እኔ ለአንተ በሽታ የሚሆን መድሐኒት አውቃለሁ።" ባያዚድም በደስታ

"እባክህ ንገረኝ አንተ ወጣት!" አለው።

ወጣቱ ኃጢአትን ለማከም የሚያስችለውን ዘዴ እንዲህ በማለት አብራራ:-

"አስር የሚሆኑ የተውባ ዛፍ ስሮችን እንዲሁም አስር የሚሆኑ የእስቲግፋር ቅጠሎችን ያዝ። ከዚያም በልብህ ወፍጮ ውስጥ አስቀምጣቸው። በተውሒድ ዘነዘና ውቀጣቸው። ከዚያም በደግነት ወንፊት ንፋቸው። በእንባህም ለውሳቸው። ከዚያም በፍቅርና በፀፀት ምድጃ ላይ አብስላቸው። ከዚህ መድሐኒት በየቀኑ አምስት ማንኪያ ውሰድ በውስጥህ አንድም በሽታ አይቀርም።"

ባያዚድ ቢስቲመኢ ትረካውን በጉጉት ሲከታተል ከቆየ ቡኋላ በረዥሙ ተንፍሶ እንዲህ አለ:- "እነዚያ እራሳቸውን ጥበበኞችና ጎበዞች አድርገው የሚቆጥሩና አንተን ደሞ እብድ ነው የሚሉ ወዮላቸው!"

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Semir Nesro shared a
Translation is not possible.

በባንኮች ውስጥ ገንዘባችሁን የምታስቀምጡ ወገኖች በጣም ጥንቃቄ አድርጉ። በተለይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ከነ ጭራሹ ሳያውቁ ከአካውንታቸው የሚፈፀመው ዘረፋ ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ ነው ያለው። ባንኮች ከአንድ ደንበኛቸው ሂሳብ የተወሰደ ገንዘብ እንዴት ወደየትኛው ሂሳብ እንደገባ እንደማያውቁ ወይም እንዴት የገባበትን እያወቁ ማስመለስ እንደማይችሉ በጣም ግራ የሚያጋባ ነው።

ለማንኛውም በየጊዜው ገንዘባችሁ መኖሩን አስረግጡ። በተለይ ሙስሊሞች በብዛት እየተዘረፉ ነው። ከዚያ አመልክቱ ይባላሉ። እስካሁን ድረስ የተወሰደበት እንጂ ተወስዶበት አመልክቶ የተመለሰለት መኖሩን አላውቅም። ብትችሉ እነሱ ዘንድ ከማስቀመጥ ንብረት ላይ ወይም ስራ ላይ አውሉት።

Ibnu Munewor

=

የቴሌግራም ቻናል፡-

https://t.me/IbnuMunewor

Send as a message
Share on my page
Share in the group
Semir Nesro Сhanged his profile picture
6 month
Translation is not possible.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group