umu Ayesha Abdela Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

Çeviri imkansız.

በደከመ ተስፋ ህልማችን ሲሰምር

በአሏህ እርዳታ ይመጣል ተዓምር

ውርዴትና ሽንፈት የጠላት ነውና

ነግቶ እንሰማለን የድል ብስራት ዜና

አይዞሽ አቅሷዬ አይዟችሁ ወንድም እህቶቸ

አሏህ ከናንተጋር ነው በሴኮንዶቹ

ነገራቶችን መቀያየር የሚችል ጌታ

ኢንሻ አሏህ መከራን ወደ ድል

ለቅሶን ወደደስታ ወደ ሳቅ ፈገግታ

ይቀይረዋል ቢኢዝኒሏህ" ብቻ ወደ

እርሱ ሽሹ።

         

image
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş
Çeviri imkansız.

በደከመ ተስፋ ህልማችን ሲሰምር

በአሏህ እርዳታ ይመጣል ተዓምር

ውርዴትና ሽንፈት የጠላት ነውና

ነግቶ እንሰማለን የድል ብስራት ዜና

አይዞሽ አቅሷዬ አይዟችሁ ወንድም እህቶቸ

አሏህ ከናንተጋር ነው በሴኮንዶቹ

ነገራቶችን መቀያየር የሚችል ጌታ

ኢንሻ አሏህ መከራን ወደ ድል

ለቅሶን ወደደስታ ወደ ሳቅ ፈገግታ

ይቀይረዋል ቢኢዝኒሏህ" ብቻ ወደ

እርሱ ሽሹ።

         

image
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş
Çeviri imkansız.

ሸይኽ አልባኒ ረሂመሂላህ እንዲህ ብለዋል፦

"ዲናችን ከሰማይ የተወረደ ነው፣ ከአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም መንገድ የተቀበልነው። አንድም ፊደል አንጨምርበትም አንቀነስበትም።"

📚ሲልሲለቱ አል ሁዳ ወአንኑር (95)

Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş
Çeviri imkansız.

አሕባሽ

አህባሽ መጅሊሱን ቢቆጣጠረው መማርና ማስተማር ከመከልከል አልሮ መኖርን ቢከለክለን ደስታው ነው ። አህባሽ ሽርኩን የተፃረረን ሁሉ በክህደት ይፈርጃል !

ይሄው የተነጀሰ አንጃ ይቅርና መስጂድ ውስጥ የሚሰጡ የሱና ትምህርቶችን በኢንተርኔት የሚለቀቁትን ሊያስቆመን የቻለውን ሁሉ ያደርጋል ። አህባሽ የእውነት ባለቤቶችን ሊያጠፋ ፣ ሊጨፈጭፍና ሊያስጨፈጭፍ ከፅንፈኛ የኢስላም ጠላቶች ጋር የጠነከረን ቃል ኪዳን ያሰረ የከረፋ አንጃ ነው ። አህባሽ የቻለ ግዜ ይዘርፋል ፦ ይገድላል ፣ ያሳስራል ያስገድላል ።

አሕባሽ መስጂድ መዝረፍ እንጂ መስራትን አልለመደም :: እሱ በክህደት የፈረጃቸው ሙስሊሞች የደከመበትን መስጂድ መዝረፍ ነው የሱ ድርሻ !

አሕባሽ የተውሒድ ፀር መሆኑ ጤነኛ ሁሉ የሚያውቀው ነው ።

የአሕባሽ ስሙን በተብሊቕ ስም ለማደስ መሞከር ብልጦች ዘንድ ከንቱ ሙከራና አሰልቺ ብልግና ነው ።

ተብሊቕም የነሱው አይነት አፍራሽ እና አደፍራሽ እምነትና አካሄድ ይዞ ቢመጣ ለሱ በሙስና የሚሰራለት የተለየ ብይን [ ሑክም ] የለም ። ደግሞም የተለያዩ ቦታዎች ላይ የነበሩ የተብሊቕ ሰዎች አሕባሽን ከተቀላቀሉ የከራረሙ መሆናቸው የታወቀ ነው ። ሁሉም አላልኩም !

ወጣቱ ሆይ ! ስሜታዊ ሆነህ አትፍረድ ፣ ሃገራችን ውስጥ ካሉ አንጃዎች ሁሉ እጅጉን የከፋው አሕባሽ ነው ።

ሙሐመድ ሲራጅ

https://t.me/Muhammedsirage

Telegram: Contact @Muhammedsirage

Telegram: Contact @Muhammedsirage

السلفية
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş
Çeviri imkansız.

ያሳዝናል‼

========

✍ የአማራ ክልል ሙስሊም ማኅበረሰብ አሁን ያለበት አጣብቂኝ ተጨባጭ ያሳዝናል።

በአንድ በኩል «ዐቢይ አሕመድ ሙስሊም ነው፤ የዚህ እስላም መንግስት ደጋፊና ተላላኪ ነህ፤ ካልሆንክ ከኛ ጋር ዝመትና ተዋጋ!» ተብሎ ያለ ወንጀሉ ይታገታል፣ ይዘረፋል፣ ይደበደባል፣ አለፍ ሲል ደግሞ በዘግናኝ ሁኔታ ይገደላል።

በሌላ በኩል ራሱን እንዳይከላከል እንኳ የመንግስት መከላከያ በጥርጣሬ ዓይን ሙስሊሙን ተመልክቶ ፋኖ የተሰኘው ኃይል ከዘረፈው የተረፈውን መሳሪያ ወስዶባቸዋል።

በሞጣ፣ በባህር ዳርና አካባቢዋ፣ በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ… አላስፈላጊ ጫና ውስጥ ይገኛል።

በተለይም በጎጃምና በጎንደር ከባድ አጣብቂኝ ውስጥ ነው። የጎጃም ኃይል በዚያ አካባቢ አንድም ሙስሊም በሰላም መኖር የለበትም የሚል እቅድ ያነገበ ይመስል፤ ሰሞኑን በባህር ዳርና በምስራቅ ጎጃሟ ሞጣ ተከታታይ እገታና የግድያ ወንጀል በመፈፀም ላይ ይገኛል።

በዛሬው ዕለትም ወንድማችን ገደፋው ሐሰንን ሞጣ ላይ ገድለውታል።

መንግስት ይህንን ሰላማዊ ሙስሊም ማኅበረሰብ ደህንነቱን ማስጠበቅ አልቻለም። አቅም አጥቶ ነው እንዳንል በቦታው የመንግስት ኃይሎች ይታያሉ። የሙስሊሙን ህጋዊ መሳሪያ ከመግፈፍ ንጹሐኑን ሙስሊም እያገተና እየገደለ የሚገኝን ጽንፈኛ ኃይል ስርዓት ማስያዝ ይበልጥ ነበር።

አሁንም ቢሆን የሚመለከተው የመንግስት አካል በዚያ አካባቢ የሚገኝን የራሱን ኃይል ጭምር ፈትሾ የክልሉን ሙስሊም ማኅበረሰብና ሰላማዊ ዜጋ ደህንነትና ህልውና ሊያስጠብቅ ይገባል።

የዚህ ክልል ሙስሊም በክልሉና ከክልሉ ውጭ በሁለት ቢላዋ መታረዱ የሚቆምበት ጊዜ ይናፍቃል። አላህ ሰላሙን ይመልስለትና!

አሁንም እንላለን፤ ፍትሕ ለአማራ ክልል ሙስሊሞች‼

||

t.me/MuradTadesse

image
Mesaj olarak gönder
Sayfamda paylaş
Grupta paylaş