UMMA TOKEN INVESTOR

Meliha Jemal shared a
Наган дахаан йохтахам.

➨ባለህ ነገር አትመፃደቅ..

روعة الإنسان ليست بما يملكه بل بما يمنحه

የሰው ልጅ ውበት የያዘው ሳይሆን የሚሰጠው ነው።

والشمس تملك النار...لكنها تملأ الكون بالنور...

ፀሀይ እሳት አላት...ግን አለምን በብርሃን ትሞላለች...

✍️ኑር

http://t.me/nuredinal_arebi

Telegram: Contact @nuredinal_arebi

Telegram: Contact @nuredinal_arebi

#ሰለፍያ_ቀጥተኛ_የሀቅ_መንገድ_ብሎም_አይነኬ_ፅኑ_ተራራ_ነው ለአስተያዬትና እርማት @Nuredin_al_arebi_Bot
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Meliha Jemal shared a
Наган дахаан йохтахам.

#አሁን_የተሰሙ_መረጃዎች

🔻 አልቃሳም ብርጌዶች ፡-  በሰሜናዊ ጋዛ ሰርጥ በጃባሊያ አል ባላድ አካባቢ በፀረ-ምሽግ ቲቢጂ ውስጥ በሚገኝ ቤት ውስጥ የተጠናከረ 40 ወታደሮችን ያቀፈ ልዩ የጽዮናውያን ኃይልን ማጥቃት ችለዋል። ሁሉም አባላቱ ሙት እና ቁስለኛ ሆነዋል!"

🔻 አልቃሳም ሙጃሂዲኖች ከካን ዩንስ ከተማ በስተምስራቅ በአንድ ቤት ውስጥ የሰፈረውን የጽዮናውያን እግር ሃይል በ"አል-ያሲን 105" ሚሳይል ኢላማ ማድረግ ችለው አንድ ሰው ሞቶ አንድ ቆስሏል

🔻 አል-ቃሳም ሙጃሂዲን በጋዛ ከተማ ከአል ቱፋህ ሰፈር በስተምስራቅ አንድ የጽዮናዊ ወታደር በጥይት መምታት ችሏል

🔻 አል-ቁድስ ብርጌዶች  በጋዛ ምስራቃዊ የአል ቱፋህ ሰፈር ውስጥ የጽዮናውያን ወታደራዊ መኪናን ከ RPG ሼል ጥቃት ፈፅመዋል። ከጋዛ ደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ በምትገኘው በታቃዳም ዘንግ ላይ የጠላት ወታደሮችን እና ተሽከርካሪዎችን በቦምብ ደበደብን።

🔻 አል-ቁድስ ብርጌዶች፡- የኛ ሙጃሂዲኖቻችን ከካን ዮኒስ በስተምስራቅ እና በሰሜን በኩል የጠላት ጦር ምሳር ከገቡት ፀረ ታንክ ሚሳኤሎች፣መትረየስ እና የሞርታር ዛጎሎች ጋር ከፍተኛ ውጊያ ውስጥ ናቸው።

🔻 አልቃሳም ብርጌዶች በጋዛ ከተማ ወደ ሚገኘው የሼክ ራድዋን ሰፈር የሚገቡ 4 የጽዮናውያን ተሽከርካሪዎችን በ"አል-ያሲን 105" ሚሳይሎች አወደሙ።

🔻 የአልቃሳም ብርጌዶች በጋዛ ከተማ አል-ቱፋህ እና አል-ደራጅ አካባቢዎችን ዘልቀው የሚገቡ 9 የጽዮናውያን ተሽከርካሪዎችን በ"አል-ያሲን 105" ሚሳይሎች አወደሙ

🔻 የቃሳም ሙጃሂዲኖች ከጋዛ ሰርጥ በስተሰሜን በሚገኘው ጃባሊያ አል ባላድ አካባቢ ፀረ-የተጠናከረ ቲቢጂ ሚሳኤል ባለው የመኖሪያ አፓርትመንት ውስጥ የተቆለፈውን ልዩ የጽዮናውያን ኃይል ማጥቃት ችለዋል።

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Meliha Jemal shared a
Наган дахаан йохтахам.

وَٱصْبِرْ فَإِنَّ ٱللَّهَ لَا يُضِيعُ أَجْرَ ٱلْمُحْسِنِينَ

ታገስም፤ አላህ የበጎ ሠሪዎችን ምንዳ አያጠፋምና፡፡

وَٱصْبِرْ وَمَا صَبْرُكَ إِلَّا بِٱللَّهِ ۚ

ታገስም፤ መታገስህም በአላህ (ማስቻል) እንጂ አይደለም፡፡

ٱلَّذِينَ صَبَرُوا۟ وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ

(እነሱ) እነዚያ የታገሱ በጌታቸውም ላይ የሚመኩ ናቸው፡፡

وَلِرَبِّكَ فَٱصْبِرْ

ለጌታህም (ትዕዛዝ) ታገሥ፡፡

وَجَزَىٰهُم بِمَا صَبَرُوا۟ جَنَّةًۭ وَحَرِيرًۭا

በመታገሣቸውም ገነትንና የሐር ልብስን መነዳቸው፡፡

فَٱصْبِرْ صَبْرًۭا جَمِيلًا

መልካምንም ትዕግስት ታገሥ፡፡

قَالَ إِنَّمَآ أَشْكُوا۟ بَثِّى وَحُزْنِىٓ إِلَى ٱللَّهِ وَأَعْلَمُ مِنَ ٱللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ

«ጭንቀቴንና ሐዘኔንና የማሰሙተው ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ ከአላህም በኩል የማታውቁትን ነገር ዐውቃለሁ» አላቸው፡፡

ያረቢ ጭንቀታቼውን ሀዘናቼውን አንተ ብቻ ነው የምትሰማው አቤቱ ጌታችን ሆን በፈለስጢን ምድር ያሉ አሚኞችን አግዝ👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻👆🏻

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Meliha Jemal Changed her profile picture
7 month
Наган дахаан йохтахам.

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group