«በአላህ መልክተኛ [ﷺ] ማመንን ምሉእ ከሚያደርጉት ነገሮች መካከል:‐ በሰው ልጅ ገፅታ ላይ እንደርሳቸው ያለ ውበት የተሰበሰበበት ማንም አካል አለመኖሩን ማመን ይጠቀሳል። ምክንያቱም ውጫዊ ገፅታ የውስጥ ውበት እና የመልካም ጠባይም ምልክቶች ናቸው። በዚህ ረገድ ከርሳቸው በላይ ምልኣት ላይ የደረሰ፣ እንደውም የሚወዳደራቸው ሰው የለም። ስለዚህ የዚህ ምልኣት ምልክት የሆነው [ውብ ገጽታ] ላይም የሚደርስባቸው የለም።
ከዚህ በመነሳት ኢማም አል‐ቁርጡቢይ [ረሒመሁላህ] አንዳቸውን ዋቢ በማድረግ እንዲህ ብለዋል:‐ «ውበታቸው ሙሉ ለሙሉ አልተገለጠም። ውበታቸው ሙሉ በሙሉ ቢገለጥ ኖሮ ሶሐቦቹ እርሳቸውን መመልከት በተሳናቸው ነበር።»
ኢማም ኢብኑ ሐጀር አል‐ሀይተሚይ [ረሒመሁላህ]♥
🦋اللَّهُمَّ بِسِرِّ الصَّلاةِ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ أدِّبنَا لِنَتَخَلَّقَ بِأخلاقِ سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
#ኸሚስ_ሙባረክ?
ያሸሐበ ዳኒ
«በአላህ መልክተኛ [ﷺ] ማመንን ምሉእ ከሚያደርጉት ነገሮች መካከል:‐ በሰው ልጅ ገፅታ ላይ እንደርሳቸው ያለ ውበት የተሰበሰበበት ማንም አካል አለመኖሩን ማመን ይጠቀሳል። ምክንያቱም ውጫዊ ገፅታ የውስጥ ውበት እና የመልካም ጠባይም ምልክቶች ናቸው። በዚህ ረገድ ከርሳቸው በላይ ምልኣት ላይ የደረሰ፣ እንደውም የሚወዳደራቸው ሰው የለም። ስለዚህ የዚህ ምልኣት ምልክት የሆነው [ውብ ገጽታ] ላይም የሚደርስባቸው የለም።
ከዚህ በመነሳት ኢማም አል‐ቁርጡቢይ [ረሒመሁላህ] አንዳቸውን ዋቢ በማድረግ እንዲህ ብለዋል:‐ «ውበታቸው ሙሉ ለሙሉ አልተገለጠም። ውበታቸው ሙሉ በሙሉ ቢገለጥ ኖሮ ሶሐቦቹ እርሳቸውን መመልከት በተሳናቸው ነበር።»
ኢማም ኢብኑ ሐጀር አል‐ሀይተሚይ [ረሒመሁላህ]♥
🦋اللَّهُمَّ بِسِرِّ الصَّلاةِ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ أدِّبنَا لِنَتَخَلَّقَ بِأخلاقِ سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ ﷺ
ያሸሐበ ዳኒ