ለሴቶች!
~
ሰበብ እየፈለጉ ያለ ቤተሰብ እውቅና በየመንደሩ የድብቅ ኒካሕ ከሚያስሩ ጎረምሶች፣ ደረሳዎች፣ የዱዓት ጭንብል ካጠለቁ ዱርየዎች ተጠንቀቁ! ጋብቻችሁም አይሰምርም። መለያየታችሁም አያምርም። የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
«لا نِكَاحَ إِلّا بِوَليٍّ»
"ያለ ወሊይ ኒካሕ የለም።"
አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። [ሶሒሕ ኢብኒ ማጀህ፡ 1537]
በሆነ ሸሪዐዊ ምክንያት አባትን መጠቀም ካልተቻለ ቅደም ተከተሉን ጠብቆ ሌሎችን መጠቀም እንጂ ሰበብ እየፈለጉ ከወሊይ እውቅና ውጭ የድብቅ ጋብቻ መፈፀም ተቀባይነት የለውም። በዲንና በደዕዋ ስም ስማቸውን ከተከሉ፣ ታማኝነትን ካገኙ በኋላ ብዙ ጥፋት የሚፈፅሙ አሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
ለሴቶች!
~
ሰበብ እየፈለጉ ያለ ቤተሰብ እውቅና በየመንደሩ የድብቅ ኒካሕ ከሚያስሩ ጎረምሶች፣ ደረሳዎች፣ የዱዓት ጭንብል ካጠለቁ ዱርየዎች ተጠንቀቁ! ጋብቻችሁም አይሰምርም። መለያየታችሁም አያምርም። የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
«لا نِكَاحَ إِلّا بِوَليٍّ»
"ያለ ወሊይ ኒካሕ የለም።"
አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። [ሶሒሕ ኢብኒ ማጀህ፡ 1537]
በሆነ ሸሪዐዊ ምክንያት አባትን መጠቀም ካልተቻለ ቅደም ተከተሉን ጠብቆ ሌሎችን መጠቀም እንጂ ሰበብ እየፈለጉ ከወሊይ እውቅና ውጭ የድብቅ ጋብቻ መፈፀም ተቀባይነት የለውም። በዲንና በደዕዋ ስም ስማቸውን ከተከሉ፣ ታማኝነትን ካገኙ በኋላ ብዙ ጥፋት የሚፈፅሙ አሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-