Translation is not possible.
ተጠቀሙባት‼
===========
✍ በዕለተ ጁሙዓህ ከዐስር በኋላ እስከ መጝሪብ ድረስ ዱዓእ ተቀባይ የሚሆንባት አንድት ልዩ ወቅት አለች። አንድ ባሪያ አላህን ከልቡ ከጠየቀው፤ ያቺኑ የሰጠው ቢሆን እንጂ ዱዓእ የማይመለስባት ወቅት።
ውዱ ነቢይ እንዲህ ብለዋል፦
(يَوْمُ الجُمُعة ثِنْتَا عَشْرَةَ سَاعَةً ، لاَ يُوجَد فِيهَا عَبْدٌ مُسْلِمٌ يَسْأَلُ الله شَيْئاً إِلاَّ آتَاهُ إِيَّاهُ ، فَالْتَمِسُوهَا آخِرَ سَاعَةٍ بَعْدَ العَصْر)
رواه أبو داود (1048) والنسائي (1389) ، وصححه الألباني في " صحيح أبي داود " ، والنووي في "المجموع" (4 / 471) .
በአካል ተገኝተን ማገዝ ለኛ ከባድ ቢሆንም የማይስት በሆነው መሳሪያ "በዱዐ" የጋዛ ወንድሞቻችንን እናስታውስ,ከወንጀል በመራቅ ዱዐ ላይ እንበርታ,ለመልሱም አንቻኮል....አላህ ነስሩን ያቅርብልን
Send as a message
Share on my page
Share in the group