Translation is not possible.
የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ሰባት አጥፊ ወንጀሎችን ራቁ።" ሶሐቦች ምንድን ናቸው? ሲሉ ጠየቁ።
የአላህ መልዕክተኛም
➫በአላህ ማጋራት
➫ድግምት
➫በህግ ቢሆን እንጅ ያችን አላህ እርም
ያደረጋትን ነፍስ መግደል
➫ወለድ መብላት
➫የየቲምን ገንዘብ መብላት
➫የጦርነት ቀን  መሸሽ እና ጥብቅ
➫ከዝሙት የዘነጉ ምእምናትን መስደብ ናቸው አሉ
📚ቡኻሪ ዘግበውታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group