#የበጐ #ተግባራት #መንገዶች #በርካታ #ስለመሆናቸው
#ክፍል_13
#ሐዲሥ 13 / 129
አቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕከትኛ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፦ “አንድ ሙስሊም ወይም ሙእሚን ውዱእ በሚያደርግበት ወቅት ፊቱን ሲታጠብ በዓይን የፈጸመውን ወንጀል ሁሉ በፊቱ ላይ ከውሃው ወይም ከመጨረሻው የውሃው ምልስታ እንጥፍጣፊ ጋር ይወገድለታል። እጁን ሲታጠብ እጆቹ በመጨበጥ የፈጸሟቸው ወንጀሎች ሁሉ ከውሃው ወይም ከመጨረሻው የውሃው እንጥፍጣፊ ጋር ይወገዳሉ። እግሩን በሚታጠብበት ወቅት እግሮቹ የሄዷቸው ወንጀሎች ሁሉ ከውሃው ወይም ከመጨረሻው የውሃው እንጥፍጣፊ ጋር ከእግሮቹ ይወገዳሉ፤ (ከዚህች ዓለም) ከወንጀል የጸዳ ሆኖ እስኪወጣ ድረስ።” (ሙስሊም ዘግበውታል)
ከሐዲሡ የምንማረው ቁምነገር
፨ የውዱእ ትሩፋት፤ አዘውትሮ ውዱእ ማድረግ ከወንጀል ለመጽዳት ሰበብ ነው። ይህ የአላህን የላቀ ትሩፋት ያሳያል።
Umma Life
https://ummalife.com/MuslimEthio
ቴሌግራም/ telegram/
https://t.me/ethiomuslim_1
አቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕከትኛ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፦ “አንድ ሙስሊም ወይም ሙእሚን ውዱእ በሚያደርግበት ወቅት ፊቱን ሲታጠብ በዓይን የፈጸመውን ወንጀል ሁሉ በፊቱ ላይ ከውሃው ወይም ከመጨረሻው የውሃው ምልስታ እንጥፍጣፊ ጋር ይወገድለታል። እጁን ሲታጠብ እጆቹ በመጨበጥ የፈጸሟቸው ወንጀሎች ሁሉ ከውሃው ወይም ከመጨረሻው የውሃው እንጥፍጣፊ ጋር ይወገዳሉ። እግሩን በሚታጠብበት ወቅት እግሮቹ የሄዷቸው ወንጀሎች ሁሉ ከውሃው ወይም ከመጨረሻው የውሃው እንጥፍጣፊ ጋር ከእግሮቹ ይወገዳሉ፤ (ከዚህች ዓለም) ከወንጀል የጸዳ ሆኖ እስኪወጣ ድረስ።” (ሙስሊም ዘግበውታል)
ከሐዲሡ የምንማረው ቁምነገር
፨ የውዱእ ትሩፋት፤ አዘውትሮ ውዱእ ማድረግ ከወንጀል ለመጽዳት ሰበብ ነው። ይህ የአላህን የላቀ ትሩፋት ያሳያል።
Umma Life
ቴሌግራም/ telegram/