Translation is not possible.
እየተማማራችሁ»አስተምሪዉ አስተምራት
 
እንደኔ ግን በሁሉም ወንድ ልጅ ሲበልጥ ነዉ የሚል አቋም አለኝ"በተለይ በዚህ ቁፅል እዉቀትና ኢማን በሆነበት ጊዜ,~~
ግንኮ ስንትና ስንት እንቁ ሴቶችም አልፈዋል!
~~
የሰዒድ ኢብኒል ሙሰየብ ሴት ልጅ ከአባቷ የያዘቺው ጥሩ የሚባል ዒልም ነበራትና
ያገባችውም ከአባቷ ሰኢድ ኢብኒል ሙሰየብ ደረሶች ውስጥ አንዱን ነበር በተጋቡም ከተወሰኑ ቀናቶች በኋላ ደረሳ ባልዋ ኩታውን ደርቦ ከቤት ሊወጣ ሲል ሚስት ወደት ልትሄድ ነው? ብላ ትጠይቀዋለች እርሱም ወደ አባትሽ የቂርዓት ቦታ በሚል መለሰላት"
እሷም አትሂድ"ተቀመጥ እኔ አባቴ የሚያስተምርህን ዒልም አስተምርሃለው በማለት አስቀረችዉ!!
[مصدر من الكتاب المدخل لابن الحاج ١/٢١٥]
https://t.me/+JILwkIarUT40YjFk
Telegram: Join Group Chat

Telegram: Join Group Chat

https://t.me/+JILwkIarUT40YjFk كُن نافعاً ولو بِالنية فإن الله إذا رأى فيك خيراً ، يسّرك للخير تَمَسَّكْ بِحَبْلِ اللهِ وَاتَّبِعِ الهُدَى ....
Send as a message
Share on my page
Share in the group