Translation is not possible.
#የሰማህውን ሁሉ አታውራ!
 
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
 
كَفى بالمَرْءِ كَذِبًا أنْ يُحَدِّثَ بكُلِّ ما سَمِعَ
 
“ለአንድ ሰው ውሸታም ለመባል በቂው ነው የሰማውን ሁሉ ማውራቱ።”
 
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 309
 
Source; Buharimuslimamharic
Send as a message
Share on my page
Share in the group