Translation is not possible.

በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች

1000646950647

👉ሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ የሚገኙ በማህበራዊ ሚዲያና በተለያየ መንገድ የሚገናኙ ስለ ጎርፉ አደጋ ድምጻቸውን በማሰማት ላይ የሚገኙ የስልጤ ተወላጆች ለተፈናቃዮች የበኩላቸውን የቁሳቁስ፣ የአልባሳት፣ የምግብ፣ የገንዘብ...ድጋፍ ለማሰባሰብ ነይተው በመነጋገር አስተባባሪ መርጠዋል። ከአስተባባሪዎቹም 3ቱ ተመርጠው በጋራ የባንክ አካውንት ከፍተዋል። ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ ስልካቸውን ፈልገን እናመጣላቹሃለን። የከፈቱት የባንክ አካውንት ደግሞ ከታች የተያያዘው ነው። ሁላችንም የቀኩላችን እናድርግ።

👉ይህ ጉዳይ የስልጤ ብቻ ጉዳይ ስላልሆነ ሌሎች ማህበረሰቦችንም የበኩላቸውን ወገናዊና ሰባዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ እናስተባብር።

👉አንድ ሆነን በአንድ ቋት ለተረጂዎች እንድረስ። ይህ በሁለቱም ወረዳ ያሉትን ተፈናቃዮች ያገኛትን ነገር ያደርሳል። በለተይ በተለይ በአይነት መደገፍ የምትፈልጉ ከስር አድራሻ አለላችሁ!!

👇👇👇

አዲስ አበባ የምትገኙ

በአይነት አልባሳት፣ ብርድልብስ፣ ፎጣዎች፣ ፓምፐርስ፣  የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስና ምግብ ነክ ነገሮችን በበጎ ፍቃደኝነት የሚንቀሳቀሱ ወንድም እህቶች አሉ አድራሻም ተዘጋጅቷል መለገስ ማቀበል የምትፈልጉ በስልክ ቁጥሮች ደውሉ ባላችሁበትም መተው ይወስዳሉ።

  +251911079793 አዲስ አበባ ማንኛውም አከባቢ

   +251913442474 አዲስ አበባ

   +251927368484 አለም ባንክ አግኖት ዳዛይን

    +251943892917 ቤተል

    +251912351944  ቤተል

     +251975387161  መርካቶና አከባቢው

ለወገን_ደራሽ_ወገን_ነው!!

ሼር ሼር ሼር በማድረግ እናዳርሰው!!

https://t.me/Ibnugarad

Telegram: Contact @Ibnugarad

Telegram: Contact @Ibnugarad

يا مقلب القلوب ثبت قلبي على دينك
Send as a message
Share on my page
Share in the group