┄┄┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄
🕌 በጁምዓ ቀን ቀደም ብሎ መገኘት ያለው ትሩፋት!
ረሱልﷺ እንዲህ ብለዋል፦
﴿إِذَا كَانَ يَوْمُ الْجُمُعَةِ، وَقَفَتِ الْمَلَائِكَةُ عَلَى بَابِ الْمَسْجِدِ يَكْتُبُونَ الْأَوَّلَ فَالْأَوَّلَ، وَمَثَلُ الْمُهَجِّرِ كَمَثَلِ الَّذِي يُهْدِي بَدَنَةً ، ثُمَّ كَالَّذِي يُهْدِي بَقَرَةً، ثُمَّ كَبْشًا، ثُمَّ دَجَاجَةً، ثُمَّ بَيْضَةً، فَإِذَا خَرَجَ الْإِمَامُ طَوَوْا صُحُفَهُمْ وَيَسْتَمِعُونَ الذِّكْرَ﴾
“በጁምዓ ቀን በመስጂድ መግቢያ በር ላይ የሚቆሙና ሰዎችን ቅድሚያ በቅድሚያ (እንድአመጣጣቸው) የሚመዘግቡ መላዕክቶች አሉ። በመጀመሪያው ሰዓት የመጣን ሰው ግመል ሰደቃ እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ቀጥሎ ባለው ግዜ የመጣ በሬ እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ቀጥሎ ባለው ግዜ የመጣ ሰው በግ እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ቀጥሎ ባለው ግዜ የመጣ ሰው ዶሮ እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ቀጥሎ ባለው ግዜ የመጣ ሰው እንቁላል እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ኢማሙ ለኹጥባ ሚንበር ላይ ሲወጣ መዝገባቸውን በመዝጋት ምክሩን ለማዳመጥ ይቀመጣሉ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 929
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄
#gaza #palestine #freepalestine #quran
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄
🕌 በጁምዓ ቀን ቀደም ብሎ መገኘት ያለው ትሩፋት!
ረሱልﷺ እንዲህ ብለዋል፦
﴿إِذَا كَانَ يَوْمُ الْجُمُعَةِ، وَقَفَتِ الْمَلَائِكَةُ عَلَى بَابِ الْمَسْجِدِ يَكْتُبُونَ الْأَوَّلَ فَالْأَوَّلَ، وَمَثَلُ الْمُهَجِّرِ كَمَثَلِ الَّذِي يُهْدِي بَدَنَةً ، ثُمَّ كَالَّذِي يُهْدِي بَقَرَةً، ثُمَّ كَبْشًا، ثُمَّ دَجَاجَةً، ثُمَّ بَيْضَةً، فَإِذَا خَرَجَ الْإِمَامُ طَوَوْا صُحُفَهُمْ وَيَسْتَمِعُونَ الذِّكْرَ﴾
“በጁምዓ ቀን በመስጂድ መግቢያ በር ላይ የሚቆሙና ሰዎችን ቅድሚያ በቅድሚያ (እንድአመጣጣቸው) የሚመዘግቡ መላዕክቶች አሉ። በመጀመሪያው ሰዓት የመጣን ሰው ግመል ሰደቃ እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ቀጥሎ ባለው ግዜ የመጣ በሬ እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ቀጥሎ ባለው ግዜ የመጣ ሰው በግ እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ቀጥሎ ባለው ግዜ የመጣ ሰው ዶሮ እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ቀጥሎ ባለው ግዜ የመጣ ሰው እንቁላል እንዳቀረበ ይቆጠራል። ከዛ ኢማሙ ለኹጥባ ሚንበር ላይ ሲወጣ መዝገባቸውን በመዝጋት ምክሩን ለማዳመጥ ይቀመጣሉ።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 929
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄